Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ጥበብ

Rate this item
(0 votes)
“አንዲት ጥቁር ሲካካ ከአንድ ነጭ አውራ ዶሮ የፈለፈለች እንደሆነ፤ ልጆችዋ በሙሉ ገብስማ ይሆናሉ፡፡ ጫጩቶች ወይ አባታቸውን ወይም እናታቸውን አይመስሉም፡፡ መልካቸው በሁለቱ ወላጆቻቸው መሐከል ነው የሚሆነው፡፡ እነዚህ ጫጩቶች አድገው እርስ በእርሳቸው ቢዋለዱ ልጆቻቸው ሦስት መልክ ይዘው ይመጣሉ፡፡ ጥቂቶቹ የወንድ አያታቸውን (ነጭ)…
Saturday, 26 November 2011 09:16

“ሲጋራ ለማቆም….”

Written by
Rate this item
(0 votes)
የንፋሱም ነፋስ ምንጩ ደፈረሰ ምንም ሣንዝናና ፈተና ደረሰ፡፡….. ይህቺ ነገር ሠሞኑን በሲንግል መልክ ካምፓስ ውስጥ ብትለቀቅ ዘፋኙ ለፈተናና ለገና ደህና ጨላ መሠብሰቡ አይቀርም፡ ምክንያቱም ማሜ ስሪቱ /3 2/ እንዳለው “No money no study”……:: ማሜ ስሪቱን በመጀመሪያ ማስተዋወቅ ግድ ይለኛል፡፡ ማሜ…
Rate this item
(0 votes)
ብራዚል በ2014 ለምታስተናግደው 20ኛው ዓለም ዋንጫ ለማለፍ በአፍሪካ ዞን የሚደረገውን የምድብ ማጣርያ ሰሞኑን ለመቀላቀል የበቃው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ቀጣይ ትኩረት ያስፈልገዋል፡፡ብሄራዊ ቡድኑ በ20ኛው የዓለም ዋንጫ ቅድመ ማጣርያው የዛሬ ሳምንት ጅቡቲ ላይ ከሶማሊያ ያደረገውን ጨዋታ ያለምንም ግብ በአቻ ውጤት ሲመለስ በርካታ…
Rate this item
(0 votes)
ዛሬ የምናወጋው ስለፍቅር ነው፡፡ ፍቅር ስላችሁ ደግሞ የእናት አገር ፍቅር ወይም ደግሞ የጥበብ ፍቅር አሊያም ሌላ አይነት የፍቅር ዘርፍ አይደለም፡፡ በቀጥታ ስለወንድና ሴት ልጅ ፍቅር ነው የማወጋችሁ - ፈረንጆቹ Romantic Love ስለሚሉት፡፡ ግን ብቻዬን አይደለሁም፡፡ ከአንዲት አሜሪካዊት የRomantic love ባለሙያ…
Saturday, 19 November 2011 14:56

ያመኑትን ማወቅ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ምንም ነገር በማይታወቅበት ሁኔታ … ምንም ነገር አይከለከልም፡፡ ለመከልከል እና ለመፍቀድም … ቀዳሚው ነገር እውቀት ነው፡፡ …ያመኑትን ማወቅ፤ ያወቁትንም ማመን፡፡ለምሳሌ የእግር ኳስ ጨዋታ አለ፡፡ በጨዋታው ላይ ኳሷ መረብ ላይ በተጫዋቹ ተለግታ ትገባለች፡፡ “ጐል” ተብሎ ይጠራል፡፡ ነገር ግን ጐልን ብቻ በመመልከት…
Saturday, 12 November 2011 08:28

ቃላትን ዘላለማዊ ማድረግ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ተሰማ ሀብተሚካኤል በ1951 ዓ.ም ባሳተሙት ከሳቴ ብርሃን የአማርኛ መዝገበ ቃላት መጽሐፍ መግቢያ ላይ አማርኛ ቋንቋ ግእዝን ተክቶ ለንግግር በብዙኃኑ እየተመረጠ ከመጣ በኋላ ብዙ ዓመታትን ሲያስቆጥር መዝገበ ቃላት የሚያዘጋጅለት በማጣቱ ምክንያት የደረሰውን ጉዳት ሲገልጹ፡- “በልዩ ልዩ የዐምሐራ አገሮች ውስጥ ይነገር የነበረውን…