ጥበብ
“Black Lions” በኢትየጵያውያን የሥነ ፅሁፍ ሠዎች፡- ደራሢያን፣ ገጣሚያንና ባለቅኔዎች ሠብአዊና ጥበባዊ ሠብዕና ላይ ተመሥርቶ በእንግሊዝኛ ቋንቋ የተፃፈ መፅሀፍ ነው፡፡ ይሄን ጥናታዊ መፅሀፍ የፃፉት የኖርዌይ ተወላጅ የሆኑት ፕሮፌሰር ሞልቨር ሲሆኑ ያሣተመው Red Sea publisher (ቀይ ባህር አሣታሚ) የተሠኘ ተቋም ነው፡፡ ሞልቨር…
Read 5053 times
Published in
ጥበብ
በሀገራችን ሥነ ጽሑፍ ውስጥ ስለ ሐሳብ አዲስነት፣ ስለሞጋችነት፣ ስለአፈንጋጭነት፣ እያነሣን ብንወያይ አብዝተን የምንጠቅሳቸው በመንፈሳዊ ትምህርት አልፈው ጻድቅነታቸው ስለሚነገርላቸው ጸሐፍት ይሆናል፡፡ ከዘመነ ጽድቅ ተሸቀንጥረን አሁን ወደ ተነከርንበት ዘመነ ሉላዊነት መጥተን ብንጠይቅስ? ጉንጭ ከሚያለፋና ነጭ ላብን ከሚያመነጭ ሙግት ጋር ከጣቶቻችን ቁጥር ያልዘለሉ…
Read 3170 times
Published in
ጥበብ
ሰሞኑን ወደኋላ ሄጄ የግጥም መጽሃፍትን ሳገላብጥ የትዕግስት ማሞ ግጥም እጄ ገባና ደጋግሜ አነበብኩት፡፡ መጽሃፉን የገዛሁት ገና የወጣ ሰሞን ነበር፡፡ገጣሚዋን አንዴ ባህል ማዕከል ውስጥ ስታነብ አይቻት ስለነበር ብዙ አልፈራሁትም ፤ይሁንና ቤት መጥቼ ሳነብበው ያን ያህል ስላላሰከረኝ አስቀመጥኩት፡፡ከዚያ በኋላ እንደዚሁ አውጥቼ አነበብኩት፡፡አሁንም…
Read 7560 times
Published in
ጥበብ
እኒህ በአቋራጭ ብዙ ፍራንክ ማግኘት የሚፈልጉ አዟሪዎች የማፈጥሩት ጉዳትን አሰብኩኝ፡፡ ደራሲ፤ አሳታሚ እና አታሚ ባልፈጠሩት የተጋነነ የዋጋ ውድነት ብዙ አንባቢዎች መጽሐፍ ገዝተው ማንበብ እየፈለጉ ሊገዙ እንዳልቻሉ መገመት ይቻላል፡፡ በተጨማሪም አንባቢ መጽሐፉን ለገበያ ባቀረቡ ግለሰቦች እና ድርጅቶች ላይ ትዝብት እና ምሬት…
Read 3953 times
Published in
ጥበብ
የባለቅኔ ሎሬት ፀጋዬ ገብረመድኅን የመጀመሪያ ቴአትር“ሚስስ ሐቺንግስ ጠጉራችንን በመቀስ ቆራርጣ እንደሮማውያን ትሪቡናል ሻሽ አሰረችልን፤ አቡጀዲ ገዝታ እንደ ግሪክ ኦራተሮች አስደገደገችን፡፡ ሲርበን ዳቦና ሻይ እያቀረበችልን እስከ ስምንት ሰዓት ድረስ ልምምዱን ቀጠልን፡፡ ጃንሆይ በአሥራ አንድ ሠዓት ግድም ደረሱ፡፡ አስቀድሜ ያዘጋጀሁትን አጭር መግለጫ…
Read 1994 times
Published in
ጥበብ
የዐጼ ኃይለስላሴ ዘመነ መንግስት ብዙ ኢትዮጵያውያን ከውጭው አለም ጋር ሰፋ ያለ ግንኙነት የጀመሩበት ነው፡፡ በንግድ፣ በፖለቲካ፣ በትምህርት ወዘተ. በርከት ያሉ ኢትዮጵያውያን ወደአውሮፓ ይሄዱ ነበርና በኢትዮጵያና በሚሄዱባቸው የአውሮፓ ሀገሮች መካከል ከፍ ያለ የባህል ልዩነት መኖሩን ያስተዋሉት ንጉሱ በጉዳዩ ላይ መከሩ፡፡ በኋላም…
Read 3054 times
Published in
ጥበብ