ጥበብ
በፋና ኤፍ ኤም 98.1 ዘወትር አርብ ከቀኑ 10 ሰዓት እስከ 12 እንዲሁም ቅዳሜ ከቀኑ 7 ሰዓት እስከ ዘጠኝ ሰዓት ድረስ የሚተላለፈውን የ”ጣዕም ልኬት” የተሰኘ ፕሮግራማችንን አስመልክቶ ቃል ኪዳን ይበልጣል የተባሉ አድማጭ በዚህ ጋዜጣ ላይ የሰጡትን አስተያየትተመልክተነዋል፡፡ ይህ ፕሮግራማችን ላለፉት አራት…
Read 1831 times
Published in
ጥበብ
ወንድሜ አለማየሁ ገላጋይ ባለፈው ሳምንት በዚሁ ጋዜጣ፣ በዚሁ አምድ ስር “ከተስፋ ቀብር መልስ...” በሚል ርእስ የጻፍከውን አነበብኩት፡፡ ስለተናገርከው እውነት ደስ አለኝ፡፡ የተስፋህን መቀበር ብጠራጠርም፣ በተስፋ ስም ስለቀበርከው እውነት ግን መደነቄ አልቀረም፡፡ ካስደሰተኝ እውነትህ ብጀምርስ! እውነትም አንተ ደካሞች ብለህ የጠቀስካቸው ሶስት…
Read 2481 times
Published in
ጥበብ
እነሆ ነገ የፍቅር ዳግማዊ ትንሳኤ የሚከበርበት ዕለት ነው፤ ቀዳሚዎቹ ቀናት ደግሞ የፍቅር ትንሳኤ የተዘከረበት ሆነው አልፈዋል፡፡ ለመሆኑ ትንሳኤ እንዴት አለፈላችሁ? ለእኔ አሸወይና ነበር፡፡ አሁን ደግሞ የትንሳኤን የፍቅር መገለጫነት በጥልቅ እንዳስብ ያደረገኝን ምርጥ ሙዚቃ እያደመጥኩ፣ ትንሳኤ ዘ ዳግማዊ ፍቅርን/ዳግማዊ - ትንሳኤን/…
Read 14346 times
Published in
ጥበብ
ግጥሞች በውበት ፏፏቴ ዜማ … በቃላት ጡንቻ … በሀሣብ ነበልባል … የተነከሩ ቀለማማ ናቸው፡፡ ታዲያ ሰው ሲገጥማቸው፣ ቀን ሲቀናቸው ነው፡፡ አለበለዚያ ድንኳናቸው በጭጋግ ጓዳቸው በፍዘት ይዳምናል፡፡ የነፍስ በር የማያንኳኩ የስሜት መሸንቆሪያ የሌላቸው ዱልዱም ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ ገጣሚዎችም አንዱ ላይ ብርቱ፣ አንዱ…
Read 44131 times
Published in
ጥበብ
በ1974 ዓ.ም በሰሜን ኢትዮጵያ የተካሄደውን የቀይ ኮከብ ጥሪ አብዮታዊ ዘመቻን መነሻ አድርጎ በተፃፈው የበዓሉ ግርማ “ኦሮማይ” ረጅም ልቦለድ መጽሐፍ፤ በደርግ ወገን የቆሙ ገፀ ባሕርያት ስለ ኤርትራዊያን አቋም የሚነጋገሩበት ክፍል አለ፡፡ አንዱ ተናጋሪ አካባቢው በተለያዩ ዘመናት በጦር ወረራ ስለተፈፀመበት ሕዝቡ “የኃይል…
Read 5398 times
Published in
ጥበብ
“ብዙዎች ደሴቶቻቸውን ፍለጋ ላይ ናቸው” ፩ በቅድሚያ ስለራሴ ልንገርህ። አለመኖርን አላውቀውም ላውቀውም አልጓጓም። በመኖር ቤተ-መቅደስ ውስጥ ነኝ። መኖርን እቀድሳለሁ። መኖርን አሞካሻለሁ። እንዳንተው ስለመኖር አዜማለሁ።በነገሥታት የአትክልት መናፈሻ ውስጥ አይደለሁም። ባለጸጋና ሰቀላዬን በቃፊር የማስጠብቅ አይደለሁም። ሠፈሬ ከመኳንትና መሳፍንት የተጣጋም አይደለም። የከበሩ ማዕድናትንና…
Read 3970 times
Published in
ጥበብ