ጥበብ

Rate this item
(1 Vote)
ቀይና ጥቁር ቀለም ልዩ ልዩ ቅርጽ ባላቸው ቢልቃጦች ውስጥ ሆነው ከፊታቸው ተደርድረዋል፡፡ ልዩ ልዩ የብረት ብልፃች የመስቀል ችቦ መስለው ተከምረዋል፡፡ በቀይና በጥቁር ቀለም ለዘመናይ ጆሮና ምላስ እንግዳ የሆኑትን የአማርኛ ቃላት ለዘመናት እየጨመቁ ሲቀርጹ ከሚውሉበት ክፍል ውስጥ ሲወጡ ከራሳቸው ላይ የማትወርደው…
Rate this item
(1 Vote)
፨ ከአንድ ሐገር የዕድገት መለኪያዎች ውስጥ አንዱ ኪነ - ጥበብ ነው። የሰመረ ጥበብ ሕዝብ ያነቃል፣ መንግሥት ይሠራል፣ ሐገር ይገነባል። በተቃራኒውም የከሸፈ ጥበብ ሐገር ያፈርሳል፣ የሐገር ፍቅር ከሕዝብ ልብ ያጠፋል። የጥንት ዓረቦችን ታሪክ ስናይ፣ በየትኛውም ሥልጣኔ (ግሪክ፣ ሮም፣ ፐርሺያ) ቅኝ ሳይገዙ…
Monday, 02 December 2024 20:18

አለም ደፍራናለች

Written by
Rate this item
(2 votes)
“--ስራዬን ከጨረስኩ እስኪ አለም እንዴት ውላለች (በዚያውም ዘና ልበል) ትልና ጋደም ብለህ ወይም የሆነ ቦታ ላይ ተቀምጠህ ፌስቡክህን ወይም ዩቱብህን ወይም ቲክቶክህን ወይም ሌላ ምናምንህን ትከፍታለህ፡፡ የሰበር የዜና አይነት እንደ ብፌ ተደርድሮ ይጠብቅሀል– የተወሰኑትን መስማትህ ወይ ማንበብህ አይቀርም፡፡--“እኔ ለአለም ልቅለላት…
Monday, 25 November 2024 08:24

‘ግራው ከያኒ’

Written by
Rate this item
(5 votes)
ማዕረግ ልኩ. . . . . ያ እንኳን በፊደል ጥርሱን ‘ሚፍቀው. . . . . . ሲያስነጥስ የፍልስፍና ፍንጥርጣሪዎች ከአፉ የሚፈናጠሩት. . . . እሱ ልጅ ወለደ አሉ። አሁን ለ’ርሱ ልጅ ምን ያደርግለታል? ራሱ እንኳን መኖር አለመኖሩን እርግጠኛ ያልኾነ ባተሌ፤…
Rate this item
(1 Vote)
‹‹ተገና ጨዋታ፣ ተውሃ ዋና በቀር፤ቦስክ የሚሉት ግጥሚያ፣ አያውቅም የእኛ አገር፤እኔ ግን ዲያኛቸው፣ በቆፍጣናው ልቢዬ፤ከታይሰን ጋራ፣ ለመግጠም አስቢዬ፤ማለዳ እነሳና፣ ጂምናስቲክ ሥሰራ፤ ጣቴ እንዲጠነክር፣ ስሰብር እንስራ፤አንድ ወር ሞላኝና፣ መዳፌ ዳበረ፤ደረቴም ሰፋና፣ ጣቴ ጠነከረ፤በጣም እንዳልወፍር፣ ወይም እንዳልቀጥን፤ ምግቤን አዘጋጀሁ፣ በመጠን፣ በመጠን፤ድሮ ተምበላው፣ በግማሽ…
Monday, 25 November 2024 07:20

ኢትዮጵያ እና ታሪክ ጸሐፊዎቿ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
፨ ኢትዮጵያ የብዙኀን ሀገር ናት። የአንድ ጎሳ፣ የአንድ ሰው፣ የአንድ ሃይማኖት፣ የአንድ ወገን ሀገር ኾና አታውቅም፤ አትኾንምም። ኢትዮጵያ የብዙ ዘመን ታሪክ የኖራትም ኾነ አሁን ድረስ ከነ’ክብሯ’ ያለችው በተለያዩ አለላዎች የተሰፋች ስለኾነች ነው። ፕሮፌሰር ላጲሶ ጌ. ዴሌቦ በ1991 ‹እፎይታ› መጽሔት ላይ…
Page 3 of 262