ጥበብ

Wednesday, 05 February 2025 20:09

ከአድማስ ትውስታ ፤ 1992

Written by
Rate this item
(0 votes)
“ሴቶች ይሄን ያህል ወሬኛ የሆኑት ለምንድነ ነው?” ለመሆኑ ለምን ከወንዶች ይልቅ ሴቶች የበለጠ እንደሚያወሩ በመገረም ራሳችሁን ሳትጠይቁ ትቀራላችሁ? ሴቶች ደክሟቸው ተዝለፍልፈው እስከሚወድቁ ድረስ ገበያ ሲገበዩ ቆይተው፣ ቤት የተቀመጠውን አባወራ “የአልጋ ላይ አንበሳ ነህ አንተ” እያሉ እየዘለፉት ለምን ለማሳመን እንደሚችሉስ ታውቃላችሁ?…
Rate this item
(1 Vote)
አዲስ አድማስ https://bit.ly/2V1zyZQ ፌስቡክ↠ https://bit.ly/2V0I6jx ትዊተር↠ https://bit.ly/33fDhaP ቴሌግራም↠ https://bit.ly/2JgeCvG ዩቲዩብ ↠ https://bit.ly/3q2hXiv
Rate this item
(1 Vote)
ይህ ፅሑፍ የባለሙያዎች ሀሳብ የገባበት ቢሆንም፣ ሙሉ ሀሳቡ የባለሙያ ሳይሆን የግል ስሜት ነው። አምባሰልን ስለምታኽለዋ አምባሰል።የለም አትነካኩት አምባሰል ያለሷ ሲነካ ያመዋል የሚል ይመስለኛል አምባሰል ራሱ፡፡ በእርሷዉ ተጀምሮ በእርሷዉ ቢቀር መልካም ነው ይላሉ፤ የሙዚቃ ባለሙያዎችም፡፡ አዎ እርሷ በአምባሰል ላይ በገዛ ስልጣኗ…
Rate this item
(3 votes)
(ክፍል ሁለት) 5. የልጅ ነገርከዚህ ቀደም በተለያዩ መጻሕፍት ውስጥ ስለልጅ ጥቅም አይቻለሁ። በትምህርት ቤት ልጅ ኢንሹራንስ መሆኑን ተምረናል። የእኛም ሀገር ወላጆች “ጧሪ ቀባሪዬ!” ይላሉ። በተለይ ለአረጋውያን ምንም ዓይነት መድኅን (ኢንሹራንስ) በሌለበት እንደኛ ዓይነት ሀገር ውስጥ ብዙ ወላጆችን ልጅ የሚወልዱት በስተርጅና…
Saturday, 18 January 2025 22:09

ከአድማስ ትውስታ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
“አማኑኤል!... አማኑኤል!” የውይይቷ ታክሲ በር ሲከፈት፤ አምስት ሰዎች ተገፈታትረው ገብተው ቦታ ያዙ፡፡ ከገቡ በኋላ ረዳቱን “የት ነው የሚሄደው?” ብለው ጠየቁት፡፡ ረዳቱ ግራ የተጋባ መሰለ፡፡ “የትም አይሄድ” ብሎ መለሰ፡፡ “ምን…ታክሲ መስሏችሁ ነው?” “እህሳ?” አሉት፡፡“አይደለም! ሻይ ቤት ነው… ምን ልታዘዝ?” አላቸው፡፡ እውነትም…
Rate this item
(1 Vote)
“ትንሽ፣ ትንሽ ማንበብ መዳን ነው” ይላሉ በአያሌው ከመጻሕፍት ጋር ተፋቅረው በቅጡ የዘለቁበት አንባቢያን። እነዚህ ድንቅ የመጻሕፍት አፍቃሪያን “ዓለማችን ድንቅ ድንቅ ደራሲያንን ፈጥራልናለች፤ እነሱም ከልብ ተጠበውልን ነበር። የሚያሳዝነው ሁሉንም ለማንበብ በቂ እድሜ የለንም” ሲሉ ይቆጫሉ። አንደመታደል ይህንን በመረዳት በዚህች አጭር እድሜ፣…
Page 3 of 264