ጥበብ
“ሴቶች ይሄን ያህል ወሬኛ የሆኑት ለምንድነ ነው?” ለመሆኑ ለምን ከወንዶች ይልቅ ሴቶች የበለጠ እንደሚያወሩ በመገረም ራሳችሁን ሳትጠይቁ ትቀራላችሁ? ሴቶች ደክሟቸው ተዝለፍልፈው እስከሚወድቁ ድረስ ገበያ ሲገበዩ ቆይተው፣ ቤት የተቀመጠውን አባወራ “የአልጋ ላይ አንበሳ ነህ አንተ” እያሉ እየዘለፉት ለምን ለማሳመን እንደሚችሉስ ታውቃላችሁ?…
Read 702 times
Published in
ጥበብ
አዲስ አድማስ https://bit.ly/2V1zyZQ ፌስቡክ↠ https://bit.ly/2V0I6jx ትዊተር↠ https://bit.ly/33fDhaP ቴሌግራም↠ https://bit.ly/2JgeCvG ዩቲዩብ ↠ https://bit.ly/3q2hXiv
Read 450 times
Published in
ጥበብ
ይህ ፅሑፍ የባለሙያዎች ሀሳብ የገባበት ቢሆንም፣ ሙሉ ሀሳቡ የባለሙያ ሳይሆን የግል ስሜት ነው። አምባሰልን ስለምታኽለዋ አምባሰል።የለም አትነካኩት አምባሰል ያለሷ ሲነካ ያመዋል የሚል ይመስለኛል አምባሰል ራሱ፡፡ በእርሷዉ ተጀምሮ በእርሷዉ ቢቀር መልካም ነው ይላሉ፤ የሙዚቃ ባለሙያዎችም፡፡ አዎ እርሷ በአምባሰል ላይ በገዛ ስልጣኗ…
Read 443 times
Published in
ጥበብ
(ክፍል ሁለት) 5. የልጅ ነገርከዚህ ቀደም በተለያዩ መጻሕፍት ውስጥ ስለልጅ ጥቅም አይቻለሁ። በትምህርት ቤት ልጅ ኢንሹራንስ መሆኑን ተምረናል። የእኛም ሀገር ወላጆች “ጧሪ ቀባሪዬ!” ይላሉ። በተለይ ለአረጋውያን ምንም ዓይነት መድኅን (ኢንሹራንስ) በሌለበት እንደኛ ዓይነት ሀገር ውስጥ ብዙ ወላጆችን ልጅ የሚወልዱት በስተርጅና…
Read 479 times
Published in
ጥበብ
“አማኑኤል!... አማኑኤል!” የውይይቷ ታክሲ በር ሲከፈት፤ አምስት ሰዎች ተገፈታትረው ገብተው ቦታ ያዙ፡፡ ከገቡ በኋላ ረዳቱን “የት ነው የሚሄደው?” ብለው ጠየቁት፡፡ ረዳቱ ግራ የተጋባ መሰለ፡፡ “የትም አይሄድ” ብሎ መለሰ፡፡ “ምን…ታክሲ መስሏችሁ ነው?” “እህሳ?” አሉት፡፡“አይደለም! ሻይ ቤት ነው… ምን ልታዘዝ?” አላቸው፡፡ እውነትም…
Read 598 times
Published in
ጥበብ
“ትንሽ፣ ትንሽ ማንበብ መዳን ነው” ይላሉ በአያሌው ከመጻሕፍት ጋር ተፋቅረው በቅጡ የዘለቁበት አንባቢያን። እነዚህ ድንቅ የመጻሕፍት አፍቃሪያን “ዓለማችን ድንቅ ድንቅ ደራሲያንን ፈጥራልናለች፤ እነሱም ከልብ ተጠበውልን ነበር። የሚያሳዝነው ሁሉንም ለማንበብ በቂ እድሜ የለንም” ሲሉ ይቆጫሉ። አንደመታደል ይህንን በመረዳት በዚህች አጭር እድሜ፣…
Read 550 times
Published in
ጥበብ

