ጥበብ
‹‹እንደክት ልብሴ - አስብልሃለሁ፤አንዳንዴም ሳገኝህ፣ በደስታ እውላለሁ፤››(‹‹እንደገበቴ ውሃ››፤ ገጣሚ ሶስና ታደሠ) ዮናስ ታምሩ ገብሬ ‹‹እንደክት ልብሴ - አስብልሃለሁ፤አንዳንዴም ሳገኝህ፣ በደስታ እውላለሁ፤›› (‹‹እንደገበቴ ውሃ››፤ ገጣሚ ሶስና ታደሠ) በኢትዮጵያ ሙዚቃ ታሪክ ውስጥ ብቅ ካሉ ወፈር ያለ ድምጽ (‹ቴኔር ድምጽ› ይላሉ የሙዚቃ ባለሞያዎች)…
Read 706 times
Published in
ጥበብ
የቢትወደድ ዘውዴ ገብረ ሕይወት ግለ-ታሪክ ሲመረቅ በልጃቸው ጥያቄ መሰረት ተጋብዘው የነበሩ አንድ አንጋፋ የሀገራችን ምሁር ይሄን በማለት የሰውዬው የህይወት ታሪክ መጽሐፍ ለሌሎችም አብነት መሆን እንደሚገባው ለማስረዳት ሞክሩ፤… [አበሾች ዘንድ ስለ ግለታሪክ ህይወታችን የመጻፍ ልምድ ባለመኖሩ ታሪክ በእጅጉ ይጎዳል፡፡ ፈረንጅ ለአንድ…
Read 796 times
Published in
ጥበብ
ይህ ኂሳዊ መጣጥፍ በቴዎድሮስ ፀጋዬ በተጻፈው ነፍሰጡር ስንኞች (1999) የግጥም መድበል ላይ ያተኮረ ነው፡፡ ይህ መድበል የኪነት ጥምን የሚያረኩ ውበት የተኳሉ ቅኔያት የቀረቡበት ነው፤ እንደ ወርቅ በነጠረ ቋንቋ የተከተቡ፡፡ ምታቸው የሰመረው እነዚህ ቅኔያት፤ ልብን ጠልቀው በመግባት እንደ ጥዑም ዜማ ሩሕን…
Read 728 times
Published in
ጥበብ
ዶናልድ ሆል የተባሉ አሜሪካዊ ጸሐፊ፣ንባብን በተመለከተ በተለያዩ ዘውጎች ሸንሽነው በየራሳቸው ጎጥ ያስቀምጧቸዋል። ታዲያ እንደ እርሳቸው አባባል፤ ሁሉም ዐይነት ንባባት አንድ ዐይነት አይደሉም። እንደየ ዘውጋቸው ማጣጣም፣ አጽንኦትና ትኩረት መስጠት ይጠይቃሉ። ለምሳሌ ያህል ፍልስፍናን ነጠል አድርገው በዝግታ የሚመነዠግና የሚጣጣም እንደሆነ ይጠቅሳሉ። ከየምድባቸው…
Read 763 times
Published in
ጥበብ
ሙሉ ሰው አይደለሁም እንጂ፣ ንባብ ግን ህይወቴ ከሆነ አመታት ተቆጥረዋል፡፡ በነዚህ ዘመናት ውስጥ አያሌ መጻሕፍትን አገላብጬ፣ የማይረሱና ዘወትር የሚታወሱ ልሂቃንን ተዋውቄበታለሁ፡፡ እጄ ሳንቲም ሲገባ ከመጻሕፍት ውጭ ሌላ ስጋዊ ተድላን አዳብዬ…አልሜ እንኳን አላውቅም፡፡ መሰረታዊ የኑሮ ፍጆታም ቢሆን እዚህ ጥያቄ ውስጥ እሚገባ…
Read 673 times
Published in
ጥበብ
የህይወትን እውነተኛ ገፅታ በአጭር የፈጠራ ታሪክ አማካኝነት ማቅረብ አስቸጋሪ ጉዳይ ነው። ግን ደግሞ የሰው ልጅ ታሪክ ሳይናገር የኖረበት ዘመን የለም። እንደ ጦርነት እና እንደ በሽታ፣ ወይንም እንደ ርሃብ እና ብልፅግና አንድ ጊዜ የሚመጣ እና ሌላ ጊዜ የሚሄድ ነገር አይደለም። ታሪክ…
Read 718 times
Published in
ጥበብ

