ጥበብ
ደራሲ ፦ ሀብታሙ ሃደራዘውግ፦ ስብስብ ግጥም የመጽሐፍ ርዕስ፡- እንዲህም ያለ የለ!የሕትመት ዘመን፦ 2016 ዓ.ም የገጽ ብዛት፦ 126የገጣሚ ፈረስ ገጣባ መሆን አለበት። የዘመን ጫማው ውስጥ እየተሽሎከሎከች የምትፈትነው ጠጠር ያስፈልገዋል። ትንሽ ጠጠርማ አትጥፋ። ገጣሚ የነሐስ ገምባሌ አይታጠቅም። በባዶው እየተረገጠ፣ የጭቃ እሾህ ያደማው…
Read 446 times
Published in
ጥበብ
ምናባዊ ወግ“እንዴት ዋሉ ጋሼ?”“አለኹኝ በሰላም። አለኹኝ በጤና”“ጥሩ ነው። እንዴት ነው ውሎ?”“ማለፊያ ነው። የዕለት ጉርሳችንን ፍለጋ በጠዋት ነው የምንወጣው። መሬቷ’ም ታበቅላለች፣ ላሞቹም ወተት ይታለቡልናል፣ ንቦቹም ማር ይሰጡናል። ከቅቤው ከማሩ የወዛን ነን።”“ጥሩ ነው ጋሼ። ዛሄር ይመስገን ማለት ነው።”“ምን አልክ ልጄ?”“ምንም ጋሼ፤ ፈጣሪን…
Read 439 times
Published in
ጥበብ
‹‹…የቃለ-እሣት ነበልባሉ፤የዘር ንድፉ የፊደሉ፤ቢሞት እንኳን፣ ሞተ አትበሉ፤›› (ሎሬት ጸጋዬ ገ/መድኅን)የአገሬ ሰው ለግጥም ቅርብ ነው፤ ሥነ-ቃል የሥጋ ዘመዱ ነው፤ ግጥም ‹‹ማንን ትወዳጅ፣ ትቀርባለህ?›› ተብሎ ቢጠየቅ፣ ፍርጥም ብሎ ‹‹ሐበሻን›› የሚል ይመስለኛል፤ ሰዋችን ሽልማትና ርግማኑን በግጥም ይወርዳል፤ እርሻውን የሚያቀናው ሥነ-ቃል እየደረደረ ነው፤ መጀገን…
Read 460 times
Published in
ጥበብ
‹‹ጣና ልቡን ባርኮ፣ ዓባይ ፍቅሯ ያልፋል፤ሰው እንዴት ተጉዞም፣ ተኝቶም ይገዝፋል፤›› [ገጽ 56] ገጣሚነት ትጋትን ይጠይቃል፤ በመጠኑም ቢሆን፣ አንድ ገጣሚ ዘጋቢ መሆን አይጠበቅበትም፤ ባለ ቅኔ ቢሆን ይመረጣል፤ ጋዜጠኛ አንድን ክስተት አስመልክቶ ተጨባጭ የሆነ ዜና ይዘግባል፤ የጋዜጠኛ ተቀዳሚ ዓላማ በዜናው ተጽእኖ መፍጠር…
Read 426 times
Published in
ጥበብ
በተመሳሳይ ቃና፣ብዙም በማይለያይ የታሪክ ሀዲድ፣ ዳናውን እያሰቀመጠ፣የኖረው የአማርኛ ሥነ ጽሑፍ ዘግይቶ ከመወለዱም ባሻገር እየዳኸ ቆይቶ፣ቶሎ ከመሬት ያለመነሳቱን የታሪክ ገጾችን በገለጥን ቁጥር እንረዳለን። ከጥቂት ሥራዎች በቀር ያለማፈንገጥ አንገቱን ደፍቶ፣በተመሳሳይ ዘውግና ሥነ ጽሑፋዊ ፍልስፍና ዕድሜውን መቆርጠሙ ምቾት የሚከለክልና የሚጎረብጥ ነገር አለው።የጉዟችን ጎዳናዎች…
Read 481 times
Published in
ጥበብ
እንደ ቀድሞው ባይሆንም አልፎ አልፎ መጽሐፍ እገዛለሁ፤ አነባለሁ፡፡ ከምርጫዎቼ አንዱ ደሞ ጋሽ ግጥም ናቸው፡፡ ከላይ ርዕስ ያደረኩት የአዲስ መጽሐፍ መጠሪያ ነው፡፡ ድንቅ ድንቅ ግጥሞችን የያዘ አዲስ የግጥም መድብል፡፡ ጸሃፊው ሰሎሞን ሞገስ /ፋሲል/ ይባላል፡፡ ከዚህ ቀደም አራት ስራዎች አንብቤለታለሁ፡፡ በተለይ ከአንባቢ…
Read 419 times
Published in
ጥበብ