ርዕሰ አንቀፅ
ሰውዬው ከሚስቱ ተፋቶ ሲያበቃ ሚስቲቱ ሌላ ባል ታገባለች፡፡ አዲሱ ባል አሮጌውን ባል እጅግ አድርጐ ይፈራዋል፡፡ ስለዚህ በዋለበት አይውልም፡፡ በሄደበት አይሄድም፡፡ አንድ ቀን ሳያስበው አንድ መሸታ ቤት ይገናኛሉ፡፡ ሰላምታ ይለዋወጣሉ፡፡ አዲሱ ባል ልዩ ትህትና አለው፡፡ ሰውነቱ ግዙፍ ነው፡፡ ሆኖም እንደትልቅነቱና እንደግዝፈቱ…
Read 5201 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ሰው አንዲት ወፍ በወጥመድ ይይዛል፡፡ ወፊቱም ምህረት እንዲያደርግላት ትማጠነዋለች፡፡ “ጌታዬ፤ የዛሬን ምህረት ብታደርግልኝ ለህይወትህ ጠቃሚ የሆኑ ሶስት ምክሮችን እለግሥሃለሁ፡- 1ኛውን አሁኑኑ እነግርሃለሁ 2ኛውን አቅራቢያችን ያለው ዛፍ ላይ ሆኜ እነግርሃለሁ 3ኛውን አየር ላይ ስሆን እነግርሃለሁ” ትለዋለች፡፡
Read 5870 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 21 April 2012 15:49
እንኳን ጠመንጃ ሰጥተኸው እንዲሁም አልቻልነው” – “አንዴም አልተነሳን፣ ግን ለዳግማይ ትንሣይ ያብቃን”
Written by
“አንዳንድ ተረቶች ካልተደጋገሙ እንደዘፈን ሰርፀው እልብ ውስጥ አይገቡም፡፡ ስለዚህ ደግመን እንተርካቸዋለን፡፡ አባትና ልጅ፤ አንድ ጅብ በረት እየሠበረ፣ ጊደር እያስደነበረ፣ ከብቶች እየፈጀ ያስቸግራቸዋል፡፡ ስለዚህ፤ “ይሄን ጅብ ብናጠምድና ብንይዘው ይሻላል” ይላል አባት፡፡ የታመመበት አልጋ ላይ ሆኖ፡፡ ልጅም፤ “እንዴት ጅብን ማጥመድ ይቻላል?”ይጠይቃል፡፡ አባት፤
Read 4320 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አባትና ልጅ ወደ አንድ ማህበር ስብሰባ ለማድረግ በፈረስ ሆነው ይሄዳሉ አሉ፡፡ መንገድ ላይ ሳሉ ክርክር ያነሳሉ፡፡ አባት - ይሄ ፀሐይ እየጠነከረ ሲመጣ የፈረሱ ጥላ በስተቀኝ በኩል ይሆናል ልጅ - የለም በግራ ነው የሚሆነው አባት - አይሆንም፡፡ ምክንያቱም ዳገቱን ከወጣን በኋላ…
Read 4505 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንዲት በቅርቡ ባሏ የሞተባት ሴት ወደ ባሏ መቃብር በየዕለቱ እየሄደች በለቅሶ እጦቷን ትናገራለች፡፡ ከዚያ መቃብር አቅራቢያ የሚያደርስ አንድ ገበሬ ደግሞ ሁሌ እንዲህ ብሎ ያስባል:- “ይህቺ ሴት ሚስቴ ብትሆን’ኮ ትልቅ ዕድል መጐናፀፍ ነው፡፡ ታማኝነቷ ከቶም አያጠራጥርም፡፡ ስለዚህ ለሀዘኗ ትብብሬን ላሳያትና ፈቃደኝነቷን…
Read 5279 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ መሪ ለረዥም ጊዜ በሥልጣን ላይ ቆይተው ነበር ይባላል፡፡ የበታቾቻቸው ያንን የሥልጣን ወንበር ይቋምጣሉ፡፡ ብሶታቸውን ከሆዳቸው አውጥተው ለመናገር ግን አይደፍሩም፡፡ ጊዜው እየረዘመ ሲሄድ የመሪውም ሥልጣን እየጠነከረና ዘመናቸውም በዚያው ልክ እየተራዘመ ሄደ፡፡ በአንፃሩ በሥልጣኑ ዙሪያ ያሉት ባለሟሎችም መከፋት እንደዚያው እየተባባሰ መጣ፡፡…
Read 4849 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ