ርዕሰ አንቀፅ
የሚቀጥለው ታሪክ ዛሬ እንደ ተረት ይወራል እንጂ ዱሮ እውነት ነበር።በአንድ የሀገራችን አሰቃቂ ዘመን፣ የአንድ ከፍተኛ፣ ሊቀመንበር ነበር። ክፉ ነው ይሉታል - ልጆቻቸውን ከጉያቸው ነጥቆ ያሰረባቸው እናቶች። ክፉ አረመኔ ነው ይሉታል - ልጆቻቸው በእስር ቤት ተሰቃይተው የተገደሉባቸው አባቶች። ነብሰ-በላ ነው ይሉታል-…
Read 1923 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን፣ አንዲት ወፍ፣ አንድ ባህር አጠገብ፣ ጎጆዋን መስራት ትፈልጋለች፡፡ ጥሩ ቦታ ስትፈልግ ቆይታ በገደል አፋፍ ላይ አንድ ጥላ ያለው ጎድጎድ ያለ ቦታ ታገኛለች፡፡ እዚህ ቦታ ጎጆዬን ብሰራ በደንብ የተከለለና ከአደጋ የተሰወረ ይሆናል ብሎ ወሰነች፡፡ ሳርም፣ ቄጤማም አምጥታ ጎጆዋን…
Read 1709 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ የአይሁዶች አፈ-ታሪክ እንዲህ ይላል፡፡ አይሁዶች በአንድ ክፉ-አጋጣሚ የሆነ እርኩስ (እኩይ) መንፈስ ሲገጥማቸው፣ ያን መንፈስ ለማባረር ሦስት ነገሮች ያደርጋሉ ይባላል፡፡ አንደኛ- ወደ አንድ ጫካ ይሸሹና አንድ ልዩ ቦታ ይመርጣሉ፡፡ ሁለተኛ -እሳት ያነዳሉ፡፡ ሦስተኛ -ፀሎት ይደግማሉ፡፡ ይህንን ሲያደርጉ ያ እርኩስ መንፈስ…
Read 1158 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ ሰው አንዲት በጣም የሚወዳት ሴት ዘንድ ሄዶ “ዛሬ የት ውዬ እንደመጣሁ ታውቂያለሽ?” ሲል ይጠይቃታል፡፡ሴትዮይቱም፤ “የት ዋልክ የኔ ጌታ?” ትለዋለች፤ በፍቅር ቃና፡፡ ሰውዬው፤“አንድ ጫካ ሄጄ፣ በእኔ ላይ ሸፍተው ከነበሩት ደመኞቼ ጋራ ተዋግቼ፣ ድባቅ መትቻቸው መጣሁ፤ በሙሉ ጨረስኳቸው” ይላታል፡፡ ሴትዮይቱ፤ “እንዲህ…
Read 1304 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ ብልህ ንጉስ በከተማው ውስጥ ሦስት አዋቂዎች ነን እያሉ ህዝቡን ይመክራሉ፤ ያወናብዳሉ የሚባሉ ሰዎችን በተራ በተራ ጠርቶ ጥያቄዎችን ይጠይቃቸዋል፡፡የመጀመሪያው አዋቂ እንደገባ እንዲህ ሲል ይጠይቀዋል፡- “ህዝቡ ይውረድ ይውረድ እያለ እያስቸገረኝ ነው፡፡ እኔ ግን በስልጣን ላይ መቆየት እፈልጋለሁ፡፡ ምን ባደርግ ይሻላል?”አንደኛው አዋቂም፤…
Read 1317 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 01 June 2024 20:55
“አይጢቱ ድፍን ቅል ውስጥ ገብታ ወለደች!” ቢለው፤ “በምን ገብታ?” “እኸ! ጉዱ ምን ላይ ነው?”
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አሦች በግዛታቸው ላይ ከፍተኛ ቅሬታና መከፋት ተሰማቸው። አንዱ አሣ ሌሎችን በአጠገቡ የማሳለፍ ፍቃደኝነት አላሳይ አለ። ሁሉ በዘፈቀደ ወደ ግራ ወደ ቀኝ፣ ሽቅብ ቁልቁል ያለሥርዓት ይምዘገዘጋል፤ ውሃውን ያደፈርሳል። በሰላም በቡድን ሆነው ለመቆም በሚሞክሩት መካከል እየሰነጠቁ ማቋረጥና አንዳችም ይቅርታ…
Read 1666 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ

