ርዕሰ አንቀፅ
በሂንዱ የሚነገር አንድ ተረት እንዲህ ይላል፡፡ ከእለታት አንድ ቀን በአንድ ትልቅ ጫካ ውስጥ አንድ አንበሳና ሦስት ባለሟሎች ማለትም አነር፣ ዱኩላና ቁራ አብረው ይኖሩ ነበር፡፡ አንድ ሌሊት የሚበላ ምግብ ፍለጋ ሲዘዋወሩ ከመንገደኞቹ ተነጥሎ ብቻውን የቀረ አንድ ግመል አገኙ፡፡ አንበሳም ከዚህ ቀደም…
Read 1845 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ የአይሁዶች አፈ-ታሪክ አለ፡፡አንድ ጊዜ አንድ ትንሽ ልጅ፣ አባቱና አያቱ አብረው ይኖሩ ነበር፡፡ አያትዬው በጣም ከማርጀት-ከመጃጀታቸው የተነሳ ዐይኖቻቸው ወደ አለማየት፣ ጆሮዎቻቸው ወደ አለመስማት፣ እጆቻቸው ወደ አለመጨበጥ በመሸጋገር ላይ ነበሩ፡፡ እያደርም ራሳቸውን ችለው በእግራቸው መቆም ስለማይችሉ የሰው ድጋፍ ይፈልጉ ጀመር፡፡ በተለይም…
Read 1619 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በሞንጎሊያ ከተማ ከብዙ አመታት በፊት ተስቦ ገብቶ ብዙ ሺ ህዝብ ፈጀ፡፡ ጤነኞቹ በሽተኞቹን እየጣሉ ሸሹ፡፡ እንዲህም አሉ፡፡ “እጣ ፈንታ እራሱ’ኮ ኗሪውን ከሚሞተው ያበጥረዋል”ያን ቦታ ለቅቀው ከሄዱት መካከል ታሪቫ የተባለ የ15 ዓመት ልጅ ይገኝበታል፡፡ የታሪቫ ነብስ ስጋውን ለቅቃ ከሞቱት የሬሳ ክምሮች…
Read 1678 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ነብሱን ይማረውና ሟቹ ገጣሚውና የሥነ-ጽሁፍ ሰው እንዲሁም የሰላው ሐያሲ አቶ ደበበ ሠይፉ ከማስተማሪያ ክፍለ-ጊዜዎቹ በአንደኛው የሚከተለውን ሙከራ ሰርቶ ነበር።አንዲት ወፍራም ልጅ ከተማሪዎቹ መካከል ይመርጥና ወደ ሰሌዳው እንድትመጣ ይጠይቃታል። የተባለችውን ትፈጽማለች። ልጅቷ ከተማሪዎቹ ፊት እንድትቆም ያደርግና ሲያበቃ “እስቲ ይህችን ልጅ አሞግሷት”…
Read 1725 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
እንደሚከተለው ዓይነት የቻይናዎች ተረት አለ።በአንድ ትልቅ ተራራ ላይ የሚኖር አንድ ዘጠኝ እራስ ያለው ግዙፍ ወፍ አለ። በአካባቢው ካሉት ወፎች ሁሉ ዘጠኝ አፍ፣ ለማስፈራራት ስለሚችል፣ ማንም ቀና ብሎ የሚያየው የለም። ስለዚህ እሱ በሚንቀሳቀሰበት ቦታ ሁሉ ዝር የሚል አንድም ሌላ ወፍ ባለመኖሩ…
Read 1550 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ የሞንጎላውያን ተረት እንዲህ ይለናል፡፡ከእለታት አንድ ቀን ጥንት፣ ግመል የዛሬው አጋዘን አይነት የሚያምሩ ቅርንጫፋማ ቀንዶች ነበሩት ይባል፡፡ ባለ አስራ ሁለት ቅርንጫፍ ቀንዶች ነበሩ፡፡ ቀንድ ብቻ አይደለም፤ እንዴት ያለ የሚያብለጨልጭ ሀር የመሰለ ጆፌ ረዥም ጭራም ነበረው፡፡በዚያን ዘመን አጋዘን ደግሞ ቀንድ-አልባ ነበር፡፡…
Read 1703 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ

