ርዕሰ አንቀፅ
Monday, 09 December 2024 21:06
“አንድም ከቀበሮ፤ አንድም ከአንበሳ ተማር” አንበሳ ከወጥመድ ለማምለጥ አይችልም። ቀበሮ ደግሞ ከተኩላ ለማምለጥ አትችልም። ወጥመዱን ለማየት ቀበሮ ሁን። ተኩላ እንዳይጠጋህ አንበሳ ሁን።
Written by Administrator
ማኪያቬሊ (ጣሊያናዊ የታሪክ ባለሙያ፣ የሀገር መሪ፣ እና የፖለቲካ ፍልስፍና አዋቂ)አንድ ጊዜ እንዲህ ሆነ።የዱር አራዊት ንጉሥ አንበሳ ታሞ አልጋ ላይ ዋለ። ጠያቂና አስታማሚ አጣ። ከህመሙም በላይ ጠያቂ ማጣቱ በጠናበት ጊዜ፣ ለአሣማና ለዶሮ በደብዳቤ መልዕክት ላከ። እንዲህ ብሎ፡-“ውድ አሳማ!ውዲት ዶሮ!እነሆ ካመመኝና አልጋ…
Read 2103 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ ዛፍ የሚቆርጥ ጅል ሰው ነበረ፡፡የሚቆርጠው ቅርንጫፍ ላይ ሆኖ ነው ዛፉን የሚቆርፈጠው፡፡፡ ይህን ያዩ አንድ አዛውንት፤ “አንተ ሰው ምን እያደረግህ ነው?”“ለቤት መስሪያ እንጨት አንሶኝ ዛፍ እየቆረጥኩ ነው፡፡”“አያ ያንተስ ቤት አልተሰራም ተወው” ብለውት መንገዳቸውን ቀጠሉ፡፡ሰውዬው ከነከነውና ከዛፉ ወርዶ እየሮጠ ተከተላቸውና፤“ለምንድነው ያንተ…
Read 2536 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 23 November 2024 20:28
“የጃርት እናት፤ ልጆችሽን እንዴት ትልሻቸዋለሽ?” ቢሏት “እንደየዕድሜያቸው” አለች
Written by Administrator
አንድ ንጉሥ ከሦስት ልጆቻቸው ለአንደኛው መንግሥታቸውን ለማውረስ አስበዋል፡፡ልጆቹ ግን “እኔ ልውረስ፣ እኔ ልውረስ” እያሉ አስቸገሯቸው፡፡ ስለዚህ አውጥተው አውርደው ካጠኑ በኋላ ልጆቻቸውን ጠርተው፤“ከሦስታችሁ ማንኛችሁ በትረ ሥጣኔን ይውሰድ?” ሲሉ ጠየቁ፡፡ በመጀመሪያም በትምህርቱ፣ በዕድሜው ትልቅ የሆነው የበኩር ልጃቸው እንዲመልስ ዕድል ሰጡ፡፡የመጀመሪያ ልጅም፣“ለእኔ ይገባኛል”አለ፡፡“ለምን?”“እኔ…
Read 2317 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ የአይሁዶች ተረት እንዲህ ይላል፡፡አንድ በጣም ኃይለኛ ውሸታም ነበር - ስመ ጥር ዋሾ እንዲሉ፡፡ የሃይማኖት መጽሀፍ ባያሌው ያነብባል፡፡ አንድ ቀን እንደተለመደው የፀሎት መፅሐፉን ይዞ በተመስጦ እያነበበ ሳለ፣ ከውጪ የብዙ ሰዎች የጩኸት ድምፅ ይሰማል፡፡ ወደ መስኮቱ ሄዶ ሲመለከት የሚጮሁት ትናንሽ የሰፈር…
Read 2099 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ አባ ዳካ የሚባሉ በሠፈር ባገሩ በጨዋታና በነገር አዋቂነታቸው የታወቁ አዛውንት በየጊዜው በየዕድሩ፣ በየሰንበቴውና በየድግሱ ሁሉ እየተገኙ በሚያጋጥማቸው ነገር ላይ ይተርባሉ፣ ወግ ያወጋሉ፣ ቀልድ ይቀልዳሉ፡፡ በዚህም ምክንያት ሰው አባባላቸውን እየጠቀሰ፤ “አባ ዳካ እንዲህ አሉ” እያለ ይተርታል፡፡ አለቃ ገብረ- ሃና እንዲህ…
Read 2414 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ቤሣ ቤስቲን የሌለውና የሚልሰው የሚቀምሰው ያጣ አንድ ልብስ-ሰፊ፣ ጫካ ለጫካ ሲዞር አንድ አይሁዳዊ ነጋዴ ያገኛል፡፡ በልቡ “መቼም ይሄ አይሁድ መዓት ብር ሳይኖረው አይቀርም፡፡ ስለዚህ እሺ ቢል በደግነት፣ እምቢ ቢል በጉልበት፣ ያለ የሌለውን ገንዘብ ሊሰጠኝ ይገባል” ብሎ አሰበ፡፡ ወደ አይሁዱም ዘንድ…
Read 2790 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ

