ልብ-ወለድ
በጠባቧ ቤት ውስጥ እናትና ልጅ ቁጭ ብለዋል፡፡ እናት ትሪያቸውን ይዘው ምስር ይለቅማሉ፡፡ ሳልሳዊ ከእናቱ በጥቂት ርቀት ላይ በምትገኝ ትንሽ ጠረጴዛ ላይ ነጭ ወረቀቱን አስቀምጦ እየሰበቀ ምን ብሎ እንደሚጀምር ማሰላሰል ይዟል፡፡ እናት የልጃቸውን መመሰጥ ተመልክተው “ደግሞ … መቸክቸክህን ልትጀምር ነው?” አሉት፡፡…
Read 3990 times
Published in
ልብ-ወለድ
የበልግ ምሽት ነው፡፡ ሽማግሌው ባለባንክ ወዲያ ወዲህ እየተንጐራደደ ከአስራ አምስት አመት በፊት፣ በበልግ ምሽት ስላሰናዳው ድግስ ያስባል፡፡ በድግሱ ብዙ የተማሩና የተከበሩ ሰዎች ተገኝተው ነበር፡፡ ከብዙ ጨዋታዎቻቸው መሀል አንዱ በአገሪቱ ለነበረው ከፍተኛው የፍርድ ቅጣት ዙሪያ የሚያጠነጥን ነበር፡፡ አብዛኞቹ እንግዶች የሞት ቅጣትን…
Read 3650 times
Published in
ልብ-ወለድ
መሳይ ጓደኛዬ ነው፡፡ ይሄን ሰሞን ግን ዘወትር እንገናኝበት ከነበረው ቤት ጠፍቶአል፡፡ ስልክ ሲደወልለት አያነሳም፡፡ ከትንሽ ጊዜ በኋላ ስልኩ ጭራሹኑ ጥሪ አይቀበልም ማለት ጀመረ፡፡ ከጠፋ አንድ ወር ከሞላው በኋላ ነበር አማኑኤል ሆስፒታል እንደገባ የሰማሁት፡፡ ሄጄ ልጠይቀው ወሰንኩኝ፡፡ ከዚህ በፊት አማኑኤል መሄዴን…
Read 5131 times
Published in
ልብ-ወለድ
የቀዬዋ ነዋሪ አንድ ንክ ጣሪያ ላይ ወጥቶ በማየቱ በአድናቆት ተውጧል፡፡ ጐዳናውን ከጫፍ እስከ ጫፍ ጣሪያ ላይ የተሰቀለውን ንክ ለማየት በጉጉት በተዋጡ ሰዎች ተጥለቅልቋል፡፡ በቅድሚያ ከአጥቢያው ፖሊስ ጣቢያ፣ ቀጥሎ ከዋናው ፖሊስ ማዘዣ ፖሊሶች በመኪና እየተሞሉ መጥተው በህንፃው ዙሪያ ፈሰሱ፡፡ የእሳት አደጋ…
Read 4103 times
Published in
ልብ-ወለድ
(II) በምህረት ከወህኒ ቤት የወጣው ጂሚ ቫለንታይን፤ በዚያው እለት ነው ወደ ቀድሞው ስራ የተመለሰው። የስራ ባልደረባ የለውም። ሻንጣ ውስጥ በስርአት የተቀመጡት የካዝና መስበሪያ መሳሪያዎቹ ናቸው የጂሚ የስራ ባልደረቦች። ወጣቱ ጂሚ፤ ከእስር በወጣ በሳምንቱ አንድ ባንክ ተዘረፈ። ከሁለት ሳምንት በኋላ በብዙ…
Read 3807 times
Published in
ልብ-ወለድ
2011-12-17 “ጂሚ፤ ይቅርታ... ቶሎ አልደረስንለህም” አሉ ማይክ ዳለን። “ስፕሪንፊልድ ውስጥ ተቃውሞ ተነሳብን፤ አገረ ገዢውም እምቢ ሊሉ ትንሽ ነበር የቀራቸው። የምህረት ደብዳቤውን ላለመፈረም አንገራግረው ነበር። ግን አንተ ደህና ነህ... እ?” “ሰላም ነው” አለ ጂሚ። “ቁልፌ አለ?” ቁልፉን ተቀብሎ የፎቅ ደረጃውን እንደወጣ፤…
Read 3621 times
Published in
ልብ-ወለድ