ልብ-ወለድ

Saturday, 04 May 2013 13:48

ባቡሩ ሲመጣ

Written by
Rate this item
(2 votes)
አይነ ስውሩ ለማኝ የሰሙትን ነገር ለማመን ቸግሯቸዋል፡፡ በቀኝ መዳፋቸው የያዟቸውን ሳንቲሞች በቀስታ እያሻሹ ጥቂት ሲያስቡ ቆይተው፣ ከበስተቀኛቸው ቁጭ ወዳሉት ወደ እማማ እቴናት ዘወር አሉ፡፡ “የማነው ስሙ …የጌትዬ ሱቅስ?” በጉጉት ተውጠው ጠየቁ፡፡ “የእሱም ፈርሷል” እማማ እቴናት ከፊታቸው የዘረጉትን የነተበ የምጽዋት ምንጣፍ…
Saturday, 27 April 2013 11:38

ግማሽ ትዝታ

Written by
Rate this item
(15 votes)
በአንድ ክፍል ውስጥ ለሶስት አመት አብሮኝ የታሰረው አብዱ ከመሞቱ በፊት እጅጉን ይወዳት ስለነበረችው ልጅ የነገረኝን መልዕክት ይዤ ወደ ጅማ እየሄድኩ ነው- በመኪና፡፡ “ቆንጆ ናት! እንደወንዝ ዳር ቄጤማ ጠል ጠግባ ያደገች የምትመስል-ወዘናዋ የሞላ! ጥይምናዋ እንደመስታወት ውስጥ ጨረር አይንን የሚወጋ። በሳቀች ብለው…
Rate this item
(1 Vote)
ሪፕ እና ሎሊታ፣ እመቤት እና ሎሌ ናቸው፤ ሎሊታ እመቤት፣ ሪፕ ሎሌ፡፡ ሎሊታ ደግ፣ ብልህ አሳዳሪ ስትሆን፣ ሪፕ ታማኝነት እና ሥነ-ሥርዓት የጐደለው አሽከር ነው፡፡ ሎሊታ ብዙ ጊዜ ከጥፋት እንዲቆጠብ ብትመክረውም በጄ አልል ብሏል፡፡ በምክር ልትመልሰው አልተቻላትም፡፡ ጊዜ ወስዳ ይህን ወልጋዳ አሽከሩዋን…
Rate this item
(4 votes)
አዲስ የጋማ እና የቀንድ ከብቶች በሽታ አገሪቱ ውስጥ ፈሷል፡፡ ለእያንዳንዷ መንደር አንድ አንድ ሰው ተመርጦ፣ ጥሩምባ ታጥቆ ገበሬው በጋጣ ውስጥ ያሉትን ከብቶቹን ሁሉ እንዲያስከትብ ትዕዛዝ ተሰጥቷል፤ ልመና ተነግሯል፤ ማስጠንቀቂያ ተላልፏል፡፡ ሲማልድ ሁሉም ገበሬዎች የጠዋት ቡናቸውን ፉት ሳይሉ፣ ቆሎዋቸውን ሳይቆረጥሙ፣ ለዚሁ…
Saturday, 06 April 2013 14:27

ቢራቢሮ

Written by
Rate this item
(2 votes)
ቢራቢሮ እንደ ደብተር ተከፍታ ደረቷን ለጧት ፀሀይ ሰጥታለች፡፡ ደስ ማለቱ! የጧት ፀሀይ ሙቀቱ! ሽው ብሎ በላይዋ ላይ አለፈ - አስደንጋጭ የድምቢጥ ጥላ ክንፏ ዝግት! ጸጥ! ከነድንቢጥ ሆነ ከሌሎቹ የሞት መላእክት ራሷን የምትከላከልበት አንድም መሳሪያ የላት፡፡ ወላ ጥርስ - ወላ ቀንድ…
Saturday, 30 March 2013 14:44

የዝነኛው እጣፈንታ!

Written by
Rate this item
(13 votes)
“ምንድነው ዝነኝነት ሰለቸኝ ብሎ ነገር? ከሙያህ ለመውጣት ሌላ አሳማኝ ምክንያት ካለህ ንገረኝና ልቀበልህ፡፡ ተራ ሰው ሆኖ መኖር አማረኝ ማለት ግን …” አለ መርዕድ የሰለሞን ነገር አልዋጥልህ ብሎት፡፡ ለሀያ አመት በዘለቀው የፕሮሞተርነት ስራው እንደዚህ አይነት እንግዳ ነገር ሰምቶ አያውቅም፡፡ አንድ ድምፃዊ…