ልብ-ወለድ
በአንድ ትልቅ ከተማ በሚቆነጥጠው የገና ዋዜማ ምሽት ቅዝቃዜ ስድስት ዓመት የሚሆነው፣ ምናልባትም ዕድሜው ከዛ የሚያንስና ለልመና ወደ ጎዳና ለመላክ ህፃን ሊባል የሚችል፤ ነገር ግን ዕጣ ፈንታው ይሄ ከሆነ በርግጠኝነት ከአንድ ወይም ከሁለት ዓመት በኋላ የሚላክ ትንሽ ልጅ አየሁ፡፡ ሕጻኑ አንድ…
Read 3696 times
Published in
ልብ-ወለድ
በሥራ አስኪያጅነት የምመራው ድርጅት ነው፡፡ ከእኔ በፊት አባቴም ታናሽ ወንድሜም መርተውታል፡፡ ማናቸውም ግን እንዲህ ዳጎስ ያለ ገንዘብ ጠፍቶባቸው አያውቅም፡፡ ጠዋት ወደ ቢሮዬ ገብቼ፣ ገንዘቡን ራሴ ካስቀመጥኩበት ሥፍራ ሳጣው፣ በአስማት ወይም በሌላ ሃይል የበነነ ወይም የተነነ ነበር የመሰለኝ፡፡ የቢሮውን በር ራሴ…
Read 4517 times
Published in
ልብ-ወለድ
… መሃል ጣሊያን ሰፈር የሚገኝ ጨለም ያለ ቡና ቤት። … በጣት የሚቆጠሩ ጠጪዎች እንደ ፍላጎትና ኪሳቸው ብራንዲ - ጂን - ኡዞ - ቢራ … ይዘዋል። አሳላፊዎቹ ላይ ታች ይባትላሉ … ቅርፃቸው፤ እድሜያቸው የተለየ ሴቶች … ሁለመናዋ ከተድበለበለው ቲጂ እስከ ሲኪኒዋ…
Read 5080 times
Published in
ልብ-ወለድ
… ኖህ በድጋሚ ካርታውን ዘርግቶ ተመለከተው። ካርታው ማፕ አይደለም፡፡ የምድርንም ሆነ የሰማይን መልክአ ምድር አያሳይም፡፡ ዝም ብሎ ልሙጥ ቁርበት ላይ አንድ ቃል ተደጋግሞ ተፅፏል፡፡ ተደጋግሞ የተፃፈው ቃል … “ይደገማል” የሚል ነው። ምድር በድጋሚ ጠፍታለች፡፡ ኖህም በድጋሚ መርከቡን ሰርቷል፡፡ በድጋሚ ዘመዶቹን…
Read 3855 times
Published in
ልብ-ወለድ
ፀጉሬን እየተቆረጥኩ ነው - “ታምሩ የወንዶች ባርበሪ”። ፀጉር አስተካካዩ ወሬ ይዟል፤ ሙግት ብለው ይሻላል፤ ቤቱን ካከራዩት ሠው ጋር። እኔ ግን ትዕግስቴ እየተሟጠጠ ነው። “አረ እባክህ ቶሎ በልልኝ፤ እዚህ ዋልኩ እኮ” አልኩ በብስጭት። መልስ አልሠጠኝም፤ ሙግቱን ቀጥሏል።“ስማ ታምሩ፤ ነግሬሃለሁ። 2000 ብር…
Read 4151 times
Published in
ልብ-ወለድ
፩ቅዳሜ ። ወንደላጤ ነኝ። በግራ እጄ ጫቴን፣ በቀኜ የዕለቱን ጋዜጣ አንጠልጥዬአለሁ። ወደ ቤቴ እየተንደረደርኩ ነበር:: “ሄይ!” - ታክኬው ካለፍኩት የቆመ ዘመናዊ መኪና ውስጥ በመስኮቱ አንገቱን አስግጎ ጠራኝ::ዞርኩኝ። ባለ መነጽር ጎልማሳ። ዝም ብዬው ልሄድ ነበር:: በግራ እጁ ጣቶች በምልክት ጠራኝ። እየሱሳዊ…
Read 4428 times
Published in
ልብ-ወለድ