ልብ-ወለድ
ዳንኤል ግራንት፤ ላስቬጋስ ውስጥ በግራንት ካዚኖ የቁማር አጫዋች ነው፡፡ ለረጅም ጊዜ ምናልባት በጣም ካልተጋነነ የሃያ አመት ቁማር የማጫወት ልምድ ያለው ሲሆን ይህ ልምዱም በጣም ተከማችቶ የራሱን የቁማር ማጫወቻ ቤት ለመክፈት አድርሶታል፡፡ ለረጅም ጊዜ ባጠራቀመው ገንዘብ አንድ አፓርታማ ከገዛ በኋላ የድሮ…
Read 3130 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሰውየው የሽያጭ ሰራተኛ ነው፡፡ ቀኑን በሙሉ ሰዎችን ሲያግባባና ለቀጠረው ኩባንያ ገቢ ሲያስገባ ይውላል፡፡ ደሞዙ ግን አይበቃውም፡፡ ሌላ ስራ ቢያፈላልግም የሚቀጥረው መስሪያ ቤት አላገኘም፡፡ ምክንያቱም አንድም በትምህርቱ የገፋ ባለመሆኑና ሁለትም የተሟላ የትምህርት ማስረጃ ስላልነበረው ነው፡፡ በልቶ ጠጥቶ ጥቂት ከተዝናና በእጁ ላይ…
Read 3461 times
Published in
ልብ-ወለድ
በጊዜ ብዛት መደገፊያው ወደ ኋላ የተለጠጠው ሶፋ ላይ፤ ተኮራምቼ ከተቀመጥኩ ግማሽ ሰዓት ያህል አልፎኛል፡፡ በቁጭታዬ ከአንዳንድ ሰርጎ ገብ ሀሳቦች ውጪ አብዛኛውን ስለ ሶፋው መደገፊያ እንዲህ መለጠጥ በማሰብ ነው ያሳለፍኩት፡፡ የሶፋውን መደገፊያ ምን እንዲህ እንደለጠጠው እንጃ፡፡ መቼም ዕድሜ ብቻ አይሆንም፡፡ ደግሞ…
Read 3184 times
Published in
ልብ-ወለድ
ከረፋፈደ በኋላ ነበር የትያትር ቤቱ የኋላ ረድፍ ላይ ቦታ ይዞ የተቀመጠው፡፡ የያዘው ክፉ የፍቅር ልክፍት ነው በዚህ ቲያትር ቤት ውስጥ እንዲገኝ ያደረገው፡፡ ለሼክስፒር የተውኔት ድርሰቶች ፍቅርና ስሜት ኖሮት አያውቅም፡፡ እሱ ፍቅር የያዘው ከገፀባህሪዋ ስም ጋር ሞክሼ ስም ካላት የራሱ ዴዝዴሞና…
Read 4406 times
Published in
ልብ-ወለድ
አሥራ ሦስት ብር ከሰባ አምስት ሳንቲም!...’በቂ ነው’ ሲል አሰበ፡፡ ፈጣሪ ይሁን እስካለና የአዲሳባ ኮበሌ ፍቅር እስከሻተው ድረስ፣ ይህ ገንዘብ በአንድ ቀን እጥፍ ይሆንለታል፡፡ ንጋትን በመናፈቅ ሲገላበጥ ነው ያደረው። ሌሊቱን እንቅልፍ ሸሽቶት ነው ያነጋው፡፡ ዘገምተኛው ሌሊት እንደ ምንም ሲገባደድ የተከራያትን ጠባብ…
Read 2968 times
Published in
ልብ-ወለድ
ቲናን ወደቀጠርኩበት ካፌ ለመሄድ ታክሲ እየጠበቅሁኝ ነው፡፡ ቲናዬን ያወቅኳት ከሁለት ቀናት በፊት ጠና የሚሠራበት ታክሲ ውስጥ በተፈጠረ ጠብ ምክንያት ነው፡፡ አታውቁትም እንጂ ጠና በአካባቢያችን አንጋፋ የታክሲ ረዳት ነው፡፡ ከሁለት ቀናት በፊት ማታ ላይ ጠና ‹ዲጄ› ሆኖ በሚሠራበት ታክሲ ተሳፍሬ ወደ…
Read 6029 times
Published in
ልብ-ወለድ