ዜና

Rate this item
(0 votes)
የምዕራብ አፍሪካ አገራት የኢኮኖሚ ማህበረሰብ (ECOWAS)፣ የኢኮኖሚ ጉዳዮችና ግብርና ኮሚሽነር ዶክተር ካሊሉ ሲላ፣ በአፍሪካ የወደፊት የኢኮኖሚ እድገት ላይ አነጋጋሪና ተስፋ ሰጪ ትንበያ ሰንዝረዋል። ኮሚሽነሩ እንዳሉት፣ ናይጄሪያ በሚቀጥሉት 50 ዓመታት ውስጥ የዓለማችን 5ኛዋ ባለጸጋ ሀገር የመሆን ከፍተኛ አቅም አላት። በተመሳሳይ መልኩ…
Rate this item
(0 votes)
ኢትዮጵያውያን አዳጊዎች በአሜሪካው ሚቺጋን ሎውረንስ ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በተካሄደው የ2026 የ‘ሮቦፌስት’ ዓለም አቀፍ የሮቦቲክስ እና ሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) ሻምፒዮና ላይ አስደናቂ ድል አስመዝግበዋል። ወጣቶቹ ተፎካካሪዎች ከ39 የቴክኖሎጂ ኃያላን ሀገራት የተወጣጡ 738 ጠንካራ ቡድኖችን በመርታት በዓለም አቀፉ የሕዝብ ምርጫ ሽልማት ዘርፍ…
Rate this item
(0 votes)
በሶርያና ኳታር ውስጥ በጣም ትልቅና ሰፊ የንግድ ተቋም ያለው የአል-ኸያት ቤተሰብ በአፍሪካ መሰረተ-ልማት ላይ ኢንቨስት ለማድረግ እያቀደ ሲሆን፣ በኢትዮጵያ በ12.5 ቢሊዮን ዶላር በሚገነባው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ፕሮጀክት ላይ ድርሻ ለመውሰድ ማለሙን ብሉምበርግ ዘግቧል። የቤተሰቡ ንብረት የሆነው ዩሲሲ ሆልዲንግ…
Rate this item
(0 votes)
በኬንያ የነዳጅ ዋጋ ከ20 በመቶ በላይ በሆነ ከፍተኛ መጠን መጨመሩን ተከትሎ የተቀሰቀሰው ሕዝባዊ ተቃውሞና አድማ ለሁለተኛ ቀን ቀጥሏል። መንግሥት ከተሽከርካሪ ማኅበራት ጋር ተወያይቶ የ10 ሺሊንግ ቅናሽ ቢያደርግም፣ ማኅበራቱ የ35 በመቶ ቅናሽ እንዲደረግ በመጠየቃቸውና ስምምነት ባለመደረሱ ናይሮቢን ጨምሮ በተለያዩ ከተሞች ትምህርት…
Rate this item
(1 Vote)
ሶማሊላንድ ከእስራኤል መንግሥት ይፋዊ እውቅና ካገኘች ወዲህ የመጀመሪያውን የነፃነት በዓሏን በዋና ከተማዋ ሃርጌሳ በታላቅ ድምቀት አክብራለች። የሀገሪቱ መሪዎች ይህንን ታሪካዊ ወቅት ለአጠቃላይ ዓለም አቀፋዊ እውቅና ትልቅ እርምጃ እንደሆነ በገለጹበት በዚህ በዓል ላይ፣ እጅግ በጣም ብዙ ህዝብ በመገኘት የወታደራዊ ሰልፎችን፣ የባህል…
Rate this item
(0 votes)
አፍሪካዊው ቢሊየነርና የዳንጎቴ ግሩፕ ፕሬዝዳንት አሊኮ ዳንጎቴ፣ በኢትዮጵያ ያላቸውን አጠቃላይ ኢንቨስትመንት ከ2.5 ቢሊዮን ዶላር ወደ 4 ቢሊዮን ዶላር ማሳደጋቸውን አስታወቁ። ይህ ይፋ የሆነው ቢሊየነሩ በሶማሌ ክልል ጎዴ ከተማ ባደረጉት የስራ ጉብኝትና ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋር በጋራ በመሆን በቦታው እየተገነባ…
Page 7 of 496