ዜና
ዲያቆን ዳንኤል የአሜሪካ ቆይታውን አቋርጦ ተመልሷልየማኅበረ ቅዱሳን ማእከላት የማኅበሩ ሥራ አመራር ጉባኤ በዲያቆን ዳንኤል ክብረት ላይ ያስተላለፈውን ከማኅበሩ አባልነት እና አገልግሎት የማገድ ውሳኔ ተቃወሙ፡፡ ከማኅበሩ የሀገር ውስጥ 47 ማእከላት መካከል ከዐሥር ያላነሱት እግዱን በማእከላቸው ተፈፃሚ ለማድረግ እንደሚቸገሩ ለዋናው ማእከል ጽ/ቤት…
Read 9292 times
Published in
ዜና
በሐምሌ 23/2003 ዓ.ም. ዕትም ብሔራዊ አልኮልና አረቄ ፋብሪካ ግቢ ውስጥ ምንነታቸው ያልታወቁ ሳጥኖች በቁፋሮ ተገኙ በሚል የወጣውን ዘገባ ፋብሪካው አስተባበለ፡፡ፋብሪካው በላከው የማስተባበያ ጽሑፍ፤ ለፋብሪካ ማስፋፊያ ሥራ አጥር ግቢው ውስጥ የነበረን አሮጌ ቤት የማፍረስ ሥራ ከመካሄዱ ውጪ የግንባታ ሥራ እያከናወነ አለመሆኑን…
Read 7229 times
Published in
ዜና
በ1ኛው የሚዲያና የኪነጥበብ ባለሙያዎች የእግር ኳስ ውድድር አዲስ አድማስ ከኢትዮጽያ ሬዲዮና ቴሌቪዚን ድርጅት ጋር ለዋንጫ ተጋጥሞ 1ለ0 በማሸነፍ ሻምፒዮን ሆነ፡፡ የ2003 ጋዜጠኞች ቡድን በተመሳሳይ ከአርቲስቶች ጋር ለደረጃ ያደረገውን ጨዋታ 1ለ0 በማሸነፍ 3ኛ ደረጃን አግኝቷል፡፡ የአዲስ አድማስ ቡድን በዚሁ ዓመት ታላቁ…
Read 5881 times
Published in
ዜና
የመንግስት መስሪያቤቶች በበዙበትና የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮ በሚገኝበት ህንፃ ትናንት ከሰአት በኋላ በተከሰተ ከፍተኛ ፍንዳታ በርካታ ሰዎች ሳይሞቱ እንዳልቀረ የተሰጋ ሲሆን፤ ብዙም ሳይቆይ ጠ/ሚሩ ንግግር ያሰሙበታል ተብሎ ይጠበቅ በነበረ የፖለቲካ ፓርቲ ስብሰባ ላይ አንድ ታጣቂ በተኩስ እሩምታ በርካታ ወጣቶችን ገደለ፡፡
Read 5786 times
Published in
ዜና
ርቅ ምክንያት ለረሃብ የተጋለጡ ዜጎች ከአምናው በእጥፍ መጨመሩ አሳሳቢ እንደሆነ የገለ የተቃዋሚ ፓርቲ አመራር አባላት፤ ለረሃብተኞቹ አስቸኳይ እርዳታ ማድረግ ቅድሚያ ሊሰጠው እንደሚገባ በመጥቀስ ለረሃቡ መንግሥትን ተጠያቂ አድርገዋል፡፡በአምስት ዓመታት የእርሻ ምርት በ40 በመቶ እንደጨመረ የሚገልው መንግሥት፤ በድርቅ ሳቢያ ለምግብ እጥረት ለተጋለጡ…
Read 6250 times
Published in
ዜና
በኢህአዴግ መታለላቸው እንደሚቆጫቸው ይናገራሉ • ወ/ሮ ገነት ዘውዴ ለፕሬዚዳንትነት ታጭተው ነበርየቀድሞው የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት የዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳን ህይወት የሚተርከው ..የነጋሶ መንገድ.. የተሰኘ አዲስ መሐፍ ሰሞኑን ገበያ ላይ ዋለ፡፡ በኢህአዴግ ለ10 ዓመት መታላለቸው እንዳስቆጫቸው በመሐፉ የተናገሩት ዶ/ር ነጋሶ፤ ..ኢህአዴግ…
Read 7436 times
Published in
ዜና

