ዜና
የኢቢኤስ ቴሌቪዥን የኢትዮጵያና መካከለኛው ምስራቅ አገራት ስርጭት ለሦስተኛ ጊዜ መቋረጡን ድርጅቱ አስታወቀ፡፡ የኢቢኤስ ቴሌቪዥን አለምአቀፍ ማኔጅመንት እንዳስታወቀው፤ ጣቢያው ሁለት ጊዜ ከአረብሳት እንዲወርድ ከተገደደ በኋላ በዩተልሳት 7 ዌስት (EUTELSAT 7W) በድጋሚ ስርጭቱን ቢጀምርም ከ14 ቀናት በኋላ የአዲሱ የሳተላይት መስመር (በዩተልሳት 7…
Read 5145 times
Published in
ዜና
. ቤተክህነቱ በደብሩ አለቃ የሚፈጸመውን ሙስናና የአስተዳደር በደል መቆጣጠር ተስኖታል. የውቅር አብያተ መቅደሱ የቱሪስት ገቢ ተቆጣጣሪ የለውም፤ የቅርሶቹ ጉዳት ተባብሷል. በደብሩ ገንዘብ የተሠሩት የቤተ አብርሃም እና ይምርሐነ ሆቴሎች ባለቤት አይታወቅምበሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት በሚገኘው የቅዱስ ላሊበላ ደብር የሚያገለግሉ ካህናት እና…
Read 6903 times
Published in
ዜና
የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ ለኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ (ኢፌዲሪ) ፕሬዚዳንት ለክቡር ግርማ ወ/ጊዮርጊስ የክብር ዶክትሬት ዲግሪ እንደሚሰጥ አስታወቀ፡፡ የክብር ዶክትሬቱን የምንሰጣቸው ለአገሪቷ የአካባቢ ጥበቃ ባበረከቱት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ነው ያሉት የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ምትኩ ቴሶ፤ ፕሬዚዳንት ግርማ የሕግ መወሰኛ ም/ቤት ፕሬዚዳንት…
Read 4039 times
Published in
ዜና
ለመነኰሳቱ የአስቸኳይ ጊዜ የምግብና የአልባሳት እርዳታ ጥሪ ቀርቧልበሰሜን ጎንደር ሀገረ ስብከት ዓዲ አርቃይ ወረዳ የሚገኘው የጥንታዊው ዋልድባ ደልሽሐ ኪዳነ ምሕረት ማኅበረ ደናግል ገዳም ሴት መነኰሳት ኳሬዳ በተሰኘ ትልና በአካባቢው በብዛት በሚፈላው ምስጥ መቸገራቸውን ለገዳሙ የራስ አገዝ ልማት ርዳታ ለማሰባሰብ የተቋቋመው…
Read 7192 times
Published in
ዜና
መብራት ሃይል 52 ሚ. ብር ከሰርኩ አለበምስራቅ ኢትዮጵያ ባለፈው መስከረም ወር መጨረሻ አምስት የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ ማማዎች ወድቀው 16 ከተሞች ለአንድ ሳምንት በጨለማ ውስጥ የሰነበቱ ሲሆን የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያዎቹን የዘረፉ 17 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለው ክስ እንደተመሰረተባቸው ፖሊስ ገለፀ፡፡ የኢትዮጵያ መብራት ሃይል…
Read 4221 times
Published in
ዜና
ሕብረት ባንክ ካለፈው ዓመት በ200 ሚ.ጂ የሚበልጥ ገቢ በማሰባሰብ፤ 300 ሚ.ብር ብር አተረፈ፡፡ በዓለም አቀፍና በአገር ውስጥ የኢኮኖሚ ችግሮች ቢኖሩም የደንበኞችን ፍላጐት በመጠበቅ ዓመቱን በስኬት ማጠናቀቃቸውን የጠቀሱት የዲሬክተሮች ቦርድ ሊቀመንበር፤ አምና የነበረውን 6.1 ቢሊዮን ብር ተቀማጭ ሂሳብ በማሳደግ፣ 6.8 ቢሊዮን…
Read 3581 times
Published in
ዜና

