ዜና
በከባድ የሙስና ወንጀል ተጠርጥረው የታሰሩትና የምርመራ ሂደታቸው ባለመጠናቀቁ ጉዳያቸው ወደ ምርመራ መዝገብ የተመለሰው እነ አቶ ምህረትአብ አብርሃ፣ በእግዚአብሔር አለበል፣ ተክለአብ ዘርአብሩክ እና ፍፁም ገ/መድህን ላይ በትናንትናው እለት በዋለው ችሎት ለመጨረሻ ጊዜ ተብሎ የ7 ቀን የምርመራ ጊዜ ለ3ኛ ጊዜ ተፈቀደ፡፡ የፌደራሉ…
Read 11618 times
Published in
ዜና
የ1ሺ 500 ብር ሱፍ ወደ 500 ብር ዩኒፎርም ዝቅ ተደርጓል ጫት የሚቅም ፣ሲጋራ የሚያጨስና ፀጉሩ የተንጨባረረ ሹፌር መግባት አይፈቀድለትም ኤርፖርት ውስጥ ገብተው የሚጭኑ የሚኒባስ ታክሲ ሾፌሮችና ረዳቶች ዩኒፎርም እንዲለብሱ የታዘዘ ሲሆን ከሚቀጥለው ረቡዕ ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆንም ተገለፀ፡፡ቀደም ሲል ሹፌሮቹ የ1ሺ…
Read 13117 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ ጤና አጠባበቅ ማኅበር በ100 ሚሊዮን ብር ለሚያስገነባው የዋና መ/ቤት ሕንፃ የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ ዶ/ር ከሰተብርሃን አድማሱ ዛሬ የመሠረት ድንጋይ ያኖራሉ፡፡ ቀበና ሼል በመባል በሚጠራው አካባቢ የሚሠራው ሕንፃ 2 ምድር ቤትና ሰባት ፎቅ ሲኖሩት ማኅበሩ በሊዝ በገዛው 885 ካ.ሜ ስፍራ…
Read 10473 times
Published in
ዜና
Monday, 16 September 2013 07:38
“ሁዋዌ ኢትዮጵያ” ለክብረ የአረጋውያን ምግባረ ሰናይ ድርጅት ዕርዳታ ሰጠ
Written by Administrator
“ሁዋዌ ኢትዮጵያ” በአዲስ ዓመት ዕለት ለክብረ የአረጋውያን ግብረ ሠናይ ድርጅት የተለያዩ ቁሳቁስ ስጦታ ያበረከተ ሲሆን የምሳም ግብዣ አድርጓል፡፡ ሁዋዌ፣ ያበረከተው ቁሳቁስ ትልቅ የልብስ ማጠቢያ ማሽን፣ የውሃ ማጣሪያ፣ ፍራሾች፣ ብርድልብሶችና የምግብ እህሎች ሲሆኑ፣ ጠቅላላ 60ሺህ ብር ግምት እንዳላቸው ታውቋል፡፡ ስጦታውን ለማዕከሉ…
Read 10107 times
Published in
ዜና
የአዲስ ዓመትን በዓል ምክንያት በማድረግ ዜቲኢ ኮርፖሬሽን በአዲስ አበባ የተለያዩ ክፍለከተሞች ለሚገኙ 70 ችግረኛ ቤተሰቦች የአዲስ ዓመት ድጋፍ አበረከተ፡፡ ባለፈው ማክሰኞ በአዲስ ዓመት ዋዜማ ዜድቲኤ ባደረገው ድጋፍ ለእያንዳንዱ ቤተሰብ አንድ እሽግ ደብተርና አምስት ኪሎ ስጋ የሰጠ ሲሆን በዕለቱ ህፃናትና ቤተሰቦች…
Read 1260 times
Published in
ዜና
በሙዚቃው በመንቀሳቀስ የ11 ዓመታት ልምድ ያለው ዛዮን ሬብልሥ የሙዚቃ ባንድ የአዲስ አልበም “ፕሮቫ” ለአዲስ ዓመት ገበያ አቀረበ፡፡ ዛዮን ሬብልሥ የሙዚቃ ባንድ ለገበያ ያበቃው ፕሮቫ አልበም አራት ዘፈኖች ያሉት ሲሆን፤ ሚክሲንግና ማስተሩን ናቲ ሲምስ እንደሰራው ታውቋል፡፡ ከአራቱ ዘፈኖች የመጀመሪያው ‹‹አዲስ ዓመት››…
Read 9667 times
Published in
ዜና