ዜና
ብቸኛዋ ኩባዊት ባለሙያ የስራ ውላቸውን ጨርሰዋል ሆስፒታሉ አስከሬን አልቀበልም ብሎ ማስታወቂያ ለጥፏል በዳግማዊ ምኒሊክ ሪፈራል ሆስፒታል ስር በሚገኘው የአገሪቱ ብቸኛ የአስክሬን ምርመራ ክፍል ሲሰሩ የቆዩ ኩባዊት የህክምና ባለሙያ የስራ ውላቸዉን አጠናቅቀው ስለተሰናበቱ የምርመራ አገልግሎቱ ተቋረጠ፡፡ ለስድስት አመት የስራ ውል እየተፈራረመ…
Read 2258 times
Published in
ዜና
የዩኒቨርስቲ የምዝገባ ቀን እንዳያመልጣቸው የሰጉ ተማሪዎች ሰሞኑን ከሌሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ የአውቶቡስ ትኬት ለመቁረጥ እየጣሩ መሆናቸውን ገልፀው፤ የትራንስፖርት ታሪፍ በግማሽ ተጨምሮበትም ትኬት ሊያገኙ አልቻሉም፡፡ ወደ ጅማ ለመሄድ የ177 ብሩ ትኬት ሃምሳ በመቶ ተጨምሮበት ከ260 ብር በላይ ሆኖበት የተቸገረ ተማሪ፤ ያም…
Read 2791 times
Published in
ዜና
ሁለት ዓመት የሚፈጀው የባቡር ፕሮጀክት ችግሩን በከፊል ይፈታል ተብሏል የመንግስት ሠራተኞች በቅርቡ ሰርቪስ ይመደብላቸዋል በመስቀል አደባባይ ሰላማዊ ሰልፍ ማድረግ የተከለከለው በቅርቡ ነው፡፡ የትራንስፖርት ተገልጋዩ ግን በየቀኑ እየተሰለፈበት ነው - ታክሲ ጥበቃ፡፡ አንደኛው ረጅም ሠልፍ ውስጥ የታክሲ ወረፋ ይዞ ያገኘሁት ወጣት…
Read 3343 times
Published in
ዜና
Saturday, 12 October 2013 12:09
በውኃ ላይ የታነፀው ይምርሐነ ክርስቶስ የ“ወርልድ ሞኑመንትስ ፈንድ የ2014 ተመራጭ መካነ ቅርስ” ሆነ
Written by Administrator
ከዛጒዌ ስመ ጥር ነገሥታት አንዱ በነበሩት በንጉሥ ይምርሐነ ክርስቶስ ዘመነ መንግሥት ከተሠሩት ኪነ ሕንጻዎች አንዱ የኾነው ይምርሐነ ክርስቶስ፤ የወርልድ ሞኑመንትስ ፈንድ የ2014 ተተኳሪ መካነ ቅርስ (2014 World Monuments Watch) ሆኖ ተመረጠ፡፡ፈንዱ መስከረም 28 ቀን 2006 ዓ.ም. ዋና ጽ/ቤቱ በሚገኝበት በኒው…
Read 7600 times
Published in
ዜና
በሪፖርተር ጋዜጣ ላይ “በደቡብ ክልል ሶስት ምክትል ርዕሳነ መስተዳድሮች ከስልጣናቸው ተነሱ” በሚል ከወጣው ዘገባ ጋር ተያይዞ ከአዲስ አበባ ወደ አዋሳ ተወስዶ ለአንድ ቀን የታሰረው የሪፖርተር አዘጋጅ (ማኔጂንግ ኤዲተር) መላኩ ደምሴ፤ ትላንት ተለቆ ወደ አዲስ አበባ ተመለሰ፡፡ ከትላንት በስቲያ ሐሙስ ሶስት…
Read 4291 times
Published in
ዜና
በተባበሩት አረብ ኢምሬቶች እና በሳዑዲ አረቢያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ የኤምባሲና የቆንፅላ ፅ/ቤት አገልግሎቶችን ለማግኘት የሕዳሴ ግድብ ቦንድ እንድንገዛ እየተገደድን ነው አሉ፡፡ “ሁሉም ስደተኛ ተሰብስቦ ያሳለፈው ውሳኔ ስለሆነ የግድ ቦንድ መግዛት አለባችሁ” የሚል ምላሽ እንደተሰጣቸው ስደተኞቹ ተናግረዋል፡፡ በአባይ ወንዝ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ…
Read 1884 times
Published in
ዜና