ዜና
የጥንታዊ ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ህንፃ እድሳት ሊደረግለት መሆኑን የማህበሩ ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን ገለፁ፡፡ ከ55 ዓመት በፊት ለአርበኞች አገልግሎት እንዲሰጥ የተገነባው ህንፃው፤ ለአራት ወለል እስካሁን በወር የሚያስገባው ገቢ 79ሺህ ብር ብቻ እንደሆነና ፕሬዚዳንቱ ባስጠኑት ጥናት ከእድሳቱ በኋላ ከ1ሚ እስከ…
Read 1828 times
Published in
ዜና
Saturday, 23 August 2014 11:12
ኮካኮላ 50ሺ ሰዎች ተጠቃሚ የሚያደርግ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ይፋ አደረገ
Written by Administrator
የኮካኮላ ፋውንዴሽንና ወርልድ ቪዥን ሪፕሌኒሽ አፍሪካ ኢኒሼቲቭ በተባለው ፕሮጀክት አማካኝነት በትግራይ ክልል የህብረተሰቡን የጤና ሁኔታ ለማሻሻልና የማያቋርጥ ንፁህ ውሃ ለማቅረብ ያስችላል ያለውን የ19 ማሊዮን ብር ፕሮጀክት ይፋ አደረገ፡፡ ፕሮጀክቱ የአፍሪካ ኢኒሼቲቭ ሶስተኛው ፕሮጀክት ሲሆን ኢንሼቲቩ በኢትዮጵያ ላለፉት ሶስት አመታት ተመሳሳይ…
Read 1279 times
Published in
ዜና
Saturday, 23 August 2014 11:10
ቅድስት ማርያም ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ የግል ትምህርት ተቋማት ጉባኤን ያዘጋጃል
Written by አለማየሁ አንበሴ
ቅድስት ማርያም ዩኒቨርሲቲ 12ኛውን በአፍሪካ በግሉ ዘርፍ በሚገኙ የትምህርት ተቋማት ላይ የሚያተኩረውን አህጉራዊ ጉባኤ በዛሬው እለት ያስተናግዳል፡፡ ዩኒቨርሲቲው ጉባኤውን አስመልክቶ እንዳስታወቀው፤ ይህን መሰሉ ጉባኤ ላለፉት 11 ዓመታት በየዓመቱ አፍሪካውያን ተመራማሪዎችን በአንድ መድረክ እያገናኘ እርስ በእርስ እንዲማማሩና የወደፊቷን አፍሪካ የተሻለች ለማድረግ…
Read 1759 times
Published in
ዜና
በፍትህ ሚኒስቴር የወንጀል ክስ ከተመሠረተባቸው 6 የሚዲያ ተቋማት መካከል የሎሚ መጽሔት አሣታሚና ባለቤት በትናንትናው እለት ፍ/ቤት ቀርበው በ50ሺህ ብር ዋስ የተለቀቁ ሲሆን የፋክትና የ“አዲስ ጉዳይ” አሣታሚዎች ባለፈው ረቡዕና ሃሙስ ባለቤቶች በሌሉበት ክሣቸው ቀርቧል፡፡ የ“ሎሚ” መፅሄት አሳታሚና ባለቤት አቶ ግዛው ታዬ፤…
Read 3668 times
Published in
ዜና
ወደ ምስራቅ አፍሪካ ሃገሮች ሊስፋፋ ይችላል ተብሎ የተሰጋውን የኢቦላ በሽታ በበቂ ደረጃ ለመከላከል ጥረት እያደረገ መሆኑን የገለፀው የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር፤ እስካሁን በሽታው ወደ ኢትዮጵያ ባይገባም አዲስ እየተገነባ ባለው የኮተቤ ሆስፒታል 10 አልጋዎች ያሉት የህክምና ክፍል ለቅድመ ጥንቃቄ ሲባል መዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡…
Read 2960 times
Published in
ዜና
Saturday, 16 August 2014 10:29
በምስራቅ አፍሪካ ከ14 ሚ. በላይ ህዝብ የምግብ እርዳታ ያስፈልገዋል ተባለ
Written by Administrator
በምስራቅ አፍሪካ አገራት በተከሰተው የዝናብ እጥረትና የእርስበርስ ግጭቶች ሳቢያ የምግብ እጥረት መፈጠሩን የገለፀው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት፤ በቀጠናው ከ14 ሚሊዮን በላይ ህዝብ የምግብ እርዳታ እንደሚያስፈልገው አስታወቀ፡፡ የተመድ የሰብዓዊ ጉዳዮች ትብብር የምስራቅ አፍሪካ ቃል አቀባይ ማቲው ኮንዌይን ጠቅሶ የዘገበው አዣንስ ፍራንስ ፕሬስ፤…
Read 2050 times
Published in
ዜና