ዜና
በጐንደር ከተማ ጐህ ተራራን ተንተርሶ የተገነባው ላንድ ማርክ ሆቴል ባለፈው ሳምንት ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡ በጥምቀት ዋዜማ በድምቀት የተመረቀው ባለአራት ኮከብ ሆቴል፤ 75 ሚሊዮን ብር እንደወጣበት ባለቤቱ ኢንጂነር ነጋ ሀዲስ ተናግረዋል፡፡ ሆቴሉ ለምረቃው ያዘጋጀውን ኬክ የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ አቶ በረከት…
Read 2695 times
Published in
ዜና
ከአንድነት ፓርቲ በአመለካከት ልዩነት ለቀዋል የኢፌዴሪ ኘሬዚዳንት፤ ኋላም የተቃዋሚው አንድነት ለፍትህ እና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ሊቀመንበር የነበሩት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ፤ ከእንግዲህ የፓርቲ ፖለቲካ በቃኝ በማለት አንድነትን ጨምሮ ከማንኛውም ፓርቲ ራሣቸውን እንግዳገለሉ ለአዲስ አድማስ ገለጹ፡፡ ዶ/ር ነጋሶ ራሣቸውን ከፓርቲ ፖለቲካ ያገለሉት በጤና…
Read 3192 times
Published in
ዜና
Sunday, 19 January 2014 00:00
የቀድሞ የኦነግ አመራር ሌንጮ ለታ፣ አዲስ ፓርቲ ይዘው አዲስ አበባ ገቡ
Written by Administrator
ዶ/ር ነጋሶ የአቶ ሌንጮ መመለስ በበጐ የሚታይ ነው ብለዋል</p በኢትዮጵያ መንግስት “ሽብርተኛ ተብሎ የተሰየመው የኦሮሞ ነፃ አውጪ ግንባር /ኦነግ/ ከፍተኛ አመራር የነበሩት አቶ ሌንጮ ለታ፣ አዲስ ያቋቋሙትን ፓርቲ ይዘው በሰላማዊ መንገድ ለመታገል አዲስ አበባ መግባታቸውን ምንጮች ገለፁ፡፡ ኢህአዴግ የደርግ ስርዓትን…
Read 14534 times
Published in
ዜና
ግብፃዊያን ሰሞኑን በሰጡት ድምጽ እንደሚፀድቅ በተነገረለት አዲሱ የግብጽ ህገ መንግስት ውስጥ፣ የአባይ ወንዝ አጠቃቀም እንደበፊቱ መቀጠል አለበት የሚል አንቀጽ የተካተተ ሲሆን፤ አንቀፁ ተቀባይነት እንደሌለው የኢትዮጵያ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ለአዲስ አድማስ ገለፀ፡፡ ከስልጣን ተባርረው በታሰሩት መሐመድ ሙርሲ አማካኝነት ተዘጋጅቶ ከነበረው ህገመንግስት…
Read 7114 times
Published in
ዜና
በስድስት ወር ጊዜ ውስጥ 28 ጋዜጠኞች ለቀዋል የኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅትን ለስምንት ዓመታት በዋና ዳይሬክተርነት ያገለገሉት አቶ ዘርዓይ አስገዶም ተነስተው፣ የኢህአዴግ የሚዲያ ተቋማትን ሲመሩ የነበሩት አቶ ብርሃነ ኪዳነማርያም እንደተተኩ ታወቀ፡፡ በኢህአዴግ ስር የተመዘገቡ የፓርቲው የሚዲያ ተቋማትን ብቻ ሳይሆን ኢህአዴግ ቀመስ…
Read 4165 times
Published in
ዜና
“በቤተክርስትያናችን ሽፍጥና ጉቦ ተንሰራፍቷል”ሰንበት ት/ቤቶቹ የአማሳኝ አስተዳዳሪዎችን ዶሴ ለፓትርያርኩ ለማቅረብ ተዘጋጅተዋል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፣ የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ሰንበት ት/ቤት ወጣቶች በቤተ ክርስቲያኒቱ ውስጥ በተንሰራፋው ሙስናና ሸፍጥ ላይ በተጠናከረ ኃይል በመዝመት የተጀመረውን የአደረጃጀትና የአሠራር…
Read 5286 times
Published in
ዜና