ዜና

Rate this item
(10 votes)
በሃረማያ ዩኒቨርሲቲ የ3ኛ ዓመት የህግ ተማሪ የሆነው አቤል ስሜ መንግስት ካለፈው ነሐሴ አጋማሽ ጀምሮ ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ባዘጋጀው የ15 ቀናት ሥልጠና ላይ ተሳትፏል፡፡ በቴሌቪዥን የተላለፈው ማስታወቂያ በአቅራቢያችሁ በሚገኝ ዩኒቨርስቲ ተመዝገቡ የሚል ስለነበረ በሚኖርበት ከተማ በሚገኘው አምቦ ዩኒቨርሲቲ መመዝገቡን የገለፀው አቤል፤ ለ15…
Rate this item
(1 Vote)
ሆቴሉ የብድርና የኮንትራት ማናጅመንት ስምምነቶችን ነገ ይፈራረማል ግንባታው ከ18 ወራት በኋላ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ይጀምራል የተባለው የአለማቀፉ ኢንተርኮንቲኔንታል ግሩፕስ አካል የሆነው “ክራውን ፕላዛ ሆቴል”፤ በአዲስ አበባ በአገልግሎት ላይ ከሚገኘው “ክራውን ሆቴል” የስያሜ ኮፒ ራይት መብት ጥያቄ ቀርቦበት ፍ/ቤት የንግድ ስያሜ…
Rate this item
(5 votes)
“ዶክተር ኢንጅነር ነኝ” በማለት አጭበርብሯል የተባለው ሣሙኤል ዘሚካኤል፤ ያቀረበውን የዋስትና ጥያቄ ፍ/ቤቱ መርምሮ ብይን ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ፡፡ ከጠበቃው ጋር በክሱ ዙርያ ለመወያየት በቂ ጊዜ አለማግኘቱን ጉዳዩን ለሚመለከተው የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ከትላንት በስቲያ ያመለከተው ተጠርታሪው፤ እስከዚው ድረስ…
Rate this item
(1 Vote)
የ4.5ቢ. ዶላር ድጋፍ አድርገዋል የኩዌት አሚር የተከበሩ ሼክ ሳባህ አል-አህመድ አል-አልጃበር አል-ሳባህ ሃይማኖትና ጎሳ ሳይለዩ ለዓለም ህዝብ ባደረጉት የተለያዩ ድጋፎች የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ)፣ “የሰብአዊ በጎ አድራጎት ስራዎች መሪ” በማለት እንደሸለማቸው የኩዌት አምባሳደር አስታወቁ፡፡ በኢትዮጵያ፣ በአፍሪካ ህብረትና በዩጋንዳ የኩዌት አምባሳደር…
Rate this item
(3 votes)
• መስራቿ ድጋፋችሁን ፈጣን አድርጉት ብለዋል መሠረተ በጎ አድራጎት ድርጅት አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ ክልሎች ለሚገኙ አነስተኛ ገቢ ላላቸው ቤተሰብ ልጆች ከ4 ሺ በላይ ደብተሮችን አሰባስቢ እያከፋፈለ እንደሆነ የድርጅቱ መስራች ወ/ሮ መሰረት ዘውገ ገለፁ፡፡ ዘንድሮ 10ሺህ ደብተሮችን ከ10ሺህ በጎ አድራጊዎች…
Rate this item
(1 Vote)
ታዋቂው ፎርብስ መጽሄት ከኒውዮርክ አፍሪካን ሬስቶራንት ዊክ ጋር በመተባበር ባወጣው በኒውዮርክ ሲቲ የሚገኙ ምርጥ አስር የአፍሪካውያን ሬስቶራንቶች ዝርዝር ውስጥ፣ የኢትዮጵያውያኑ ሬስቶራንቶች ‘ንግስተ ሳባ’ እና ‘ባቲ’ ተካተቱ፡፡ በኒውዮርክ ሲቲ የአፍሪካውያን ምግቦችን በማቅረብ ከሚታወቁት ከ50 በላይ ሬስቶራንቶች መካከል፣ በሚያዘጋጇቸው ምግቦች ጣዕም፣ በመስተንግዶ፣…