ዜና
በሃረማያ ዩኒቨርሲቲ የ3ኛ ዓመት የህግ ተማሪ የሆነው አቤል ስሜ መንግስት ካለፈው ነሐሴ አጋማሽ ጀምሮ ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ባዘጋጀው የ15 ቀናት ሥልጠና ላይ ተሳትፏል፡፡ በቴሌቪዥን የተላለፈው ማስታወቂያ በአቅራቢያችሁ በሚገኝ ዩኒቨርስቲ ተመዝገቡ የሚል ስለነበረ በሚኖርበት ከተማ በሚገኘው አምቦ ዩኒቨርሲቲ መመዝገቡን የገለፀው አቤል፤ ለ15…
Read 6747 times
Published in
ዜና
ሆቴሉ የብድርና የኮንትራት ማናጅመንት ስምምነቶችን ነገ ይፈራረማል ግንባታው ከ18 ወራት በኋላ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ይጀምራል የተባለው የአለማቀፉ ኢንተርኮንቲኔንታል ግሩፕስ አካል የሆነው “ክራውን ፕላዛ ሆቴል”፤ በአዲስ አበባ በአገልግሎት ላይ ከሚገኘው “ክራውን ሆቴል” የስያሜ ኮፒ ራይት መብት ጥያቄ ቀርቦበት ፍ/ቤት የንግድ ስያሜ…
Read 2768 times
Published in
ዜና
“ዶክተር ኢንጅነር ነኝ” በማለት አጭበርብሯል የተባለው ሣሙኤል ዘሚካኤል፤ ያቀረበውን የዋስትና ጥያቄ ፍ/ቤቱ መርምሮ ብይን ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ፡፡ ከጠበቃው ጋር በክሱ ዙርያ ለመወያየት በቂ ጊዜ አለማግኘቱን ጉዳዩን ለሚመለከተው የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ከትላንት በስቲያ ያመለከተው ተጠርታሪው፤ እስከዚው ድረስ…
Read 2947 times
Published in
ዜና
የ4.5ቢ. ዶላር ድጋፍ አድርገዋል የኩዌት አሚር የተከበሩ ሼክ ሳባህ አል-አህመድ አል-አልጃበር አል-ሳባህ ሃይማኖትና ጎሳ ሳይለዩ ለዓለም ህዝብ ባደረጉት የተለያዩ ድጋፎች የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ)፣ “የሰብአዊ በጎ አድራጎት ስራዎች መሪ” በማለት እንደሸለማቸው የኩዌት አምባሳደር አስታወቁ፡፡ በኢትዮጵያ፣ በአፍሪካ ህብረትና በዩጋንዳ የኩዌት አምባሳደር…
Read 2023 times
Published in
ዜና
• መስራቿ ድጋፋችሁን ፈጣን አድርጉት ብለዋል መሠረተ በጎ አድራጎት ድርጅት አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ ክልሎች ለሚገኙ አነስተኛ ገቢ ላላቸው ቤተሰብ ልጆች ከ4 ሺ በላይ ደብተሮችን አሰባስቢ እያከፋፈለ እንደሆነ የድርጅቱ መስራች ወ/ሮ መሰረት ዘውገ ገለፁ፡፡ ዘንድሮ 10ሺህ ደብተሮችን ከ10ሺህ በጎ አድራጊዎች…
Read 3032 times
Published in
ዜና
Saturday, 27 September 2014 08:47
‘ንግስተ ሳባ’ እና ‘ባቲ’ በኒውዮርክ ምርጥ 10 የአፍሪካውያን ሬስቶራንቶች ዝርዝር ተካተቱ
Written by Administrator
ታዋቂው ፎርብስ መጽሄት ከኒውዮርክ አፍሪካን ሬስቶራንት ዊክ ጋር በመተባበር ባወጣው በኒውዮርክ ሲቲ የሚገኙ ምርጥ አስር የአፍሪካውያን ሬስቶራንቶች ዝርዝር ውስጥ፣ የኢትዮጵያውያኑ ሬስቶራንቶች ‘ንግስተ ሳባ’ እና ‘ባቲ’ ተካተቱ፡፡ በኒውዮርክ ሲቲ የአፍሪካውያን ምግቦችን በማቅረብ ከሚታወቁት ከ50 በላይ ሬስቶራንቶች መካከል፣ በሚያዘጋጇቸው ምግቦች ጣዕም፣ በመስተንግዶ፣…
Read 2877 times
Published in
ዜና