ዜና
በኢትዮጵያ ከ104 ሺ በላይ ኤርትራውያን ስደተኞች ይገኛሉ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች ትብብር ቢሮ ሰሞኑን ባወጣው ሪፖርት፣ በየዕለቱ ከ200 በላይ ኤርትራውያን ድንበር አቋርጠው ወደ ኢትዮጵያ እንደሚገቡ መግለጹን አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ ዘገበ፡፡በኤርትራ መንግስት አስተዳደር የተማረሩ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ የአገሪቱ ዜጎች አገራቸውን…
Read 2322 times
Published in
ዜና
በ“ክልሉ ባለፉት ሶስት አመታት ብቻ 5ሺህ ያህል ሰዎች ታስረዋል” የእንግሊዝ ጋዜጦች ኢትዮጵያ በየአመቱ የሚሰጣትን ከ9 ቢ. ብር በላይ እርዳታ ተቃውመውታል የኢትዮጵያ መንግስት የእነአምነስቲን ሪፖርት መሰረተ ቢስ ነው ይላል በኦሮሚያ ክልል ባለፉት ሶስት አመታት 5ሺህ ያህል ሰዎች ኦነግን ትደግፋላችሁ፣ መንግስትን ትቃወማላችሁ…
Read 1904 times
Published in
ዜና
ቦርዱ ጉዳዩን እየመረመርኩ ነው ብሏል ቅሬታ አቅራቢዎቹን የፓርቲው መዋቅር አያውቃቸውም ተብሏል የኢ/ር ግዛቸው ሽፈራውን ከስልጣን መልቀቅና ጠቅላላ ጉባኤው ሳይወስን አዲስ ፕሬዚዳንት መመረጡን የተቃወሙ የአንድነት ፓርቲ የተለያዩ ዞኖች አመራሮች የተቃውሞ ደብዳቤያቸውን ለምርጫ ቦርድ ያስገቡ ሲሆን ቦርዱ ጉዳዩን እየመረመርኩ ነው ብሏል፡፡ የፓርቲው…
Read 1827 times
Published in
ዜና
*መጪው አገር አቀፍ ምርጫ ግንቦት 16 ይካሄዳልየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የዘንድሮ አገራዊ ምርጫ የጊዜ ሰሌዳን ይፋ ያደረገ ሲሆን በተወዳዳሪ ፓርቲዎች የሚቀርቡ ቅሬታዎችን ለመፍታትም ቦርዱ ከምንጊዜውም በተሻለ መዘጋጀቱን አስታውቋል፡፡ ከትንት በስቲያ በሚኒስትር ማዕረግ የቦርዱ ሰብሳቢ ፕ/ር መርጋ በቃና እና ምክትሎቻቸው በሰጡት…
Read 1346 times
Published in
ዜና
መላውን ዓለም ስጋት ላይ በጣለው የኢቦላ በሽታ የተጠቁ ወገኖችን ለመታደግ ወደ ምእራብ አፍሪካ አገራት ለመሄድ የሚፈልጉ 220 በጎ ፈቃደኞች እንደተመዘገቡ ተገለጸ፡፡ በጎ ፈቃደኞቹ በመጪው ሳምንት ልዩ ስልጠና ከተሰጣቸው በኋላ ወደ ላይቤሪያ፣ ጊኒና ሴራሊዮን ይሄዳሉ ተብሏል፡፡ በፍጥነት ከሰው ወደ ሰው በመተላለፍ…
Read 1794 times
Published in
ዜና
በኦሮሚያ ክልል የሚገኙትን የአዳማና ሞጆ አካባቢዎች የሚሸፍን የዲጂታል ቶፖግራፊ ካርታ እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ካርታ ስራዎች ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ ኤጀንሲው ጃይካ ከተባለው ዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅት ጋር በትብብር የሚሰራው ዲጂታል ቶፖግራፊ ካርታ፣ በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ አዲሱ ካርታ ኤጀንሲውን ወደ…
Read 2887 times
Published in
ዜና