ዜና

Rate this item
(1 Vote)
ሰሞኑን የሽብር ክስ የቀረበባቸው የአንድነት፣ የአረና እና የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮችና የሌሎች ተከሳሾች ጠበቆች፤ የዋስትና ጥያቄያችንን በፅሁፍ እናቅርብ በማለታቸው ፍ/ቤቱ የዋስትና ጥያቄውን መርምሮ ብይን ለመስጠት በድጋሚ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡ተከሳሾቹ ባለፈው ረቡዕ የዋስትና ጥያቄ አቅርበው ፍ/ቤቱ ጥያቄያቸውን መርምሮ ብይን ይሰጣል ተብሎ የተጠበቀ…
Rate this item
(3 votes)
የ24 ሰዓት ሰላማዊ ሰልፍና ህዝባዊ ውይይት ለማካሄድ ታቅዷል እውነተኛ ምርጫ ካለ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ያሸንፋሉ ብለዋል ከሁለት ሳምንት በፊት በዘጠኝ ብሔር ተኮርና ህብረ - ብሄር ፓርቲዎች የተመሰረተው የፓርቲዎች ትብብር፤ የህዳር ወር የተግባር እንቅስቃሴውን ሰሞኑን ይፋ ተደርጓል፡፡ ስድስት ዋና ዋና እንቅስቃሴዎችን ለመከወን…
Rate this item
(5 votes)
ከአልሸባብና ደቡብ አፍሪካ ከሚገኝ የሽብር ቡድን ጋር ግንኙነት ነበራቸው ተብሏል መቃወሚያቸውን እንዲያቀርቡ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቷቸዋል በጅሃድ ጦርነት እስላማዊ መንግስት ለማቋቋም በጅማ አካባቢ ሲንቀሳቀሱ ነበር የተባሉ ተጠርጣሪዎች፤ ሰሞኑን ፍ/ቤት ቀርበው ክሣቸው ከተሰማ በኋላ የክስ መቃወሚያቸውን እንዲያቀርቡ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቷቸዋል፡፡ በፌደራሉ ከፍተኛ…
Rate this item
(1 Vote)
ኢትዮጵያ ለአስር የደቡብ ሱዳን የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች (ሚኒስትር ዴኤታዎች) እና ለአስር የደቡብ ሱዳን የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ ባለሙያዎች በአጠቃላይ ለሃያ ሰዎች በድህረ-ምረቃ ደረጃ ነፃ የትምህርት ዕድል ለመስጠት ስምምነት ያደረገችበትን ሰነድ የሚያፀድቅ ረቂቅ አዋጅ ቀረበ፡፡ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው…
Rate this item
(1 Vote)
ለማዕከሉ የእንጨት መሰንጠቂያ ሊያቋቁም ቃል ገባመንግሥቱ አበበ የዓለም ገነት ቆርቆሮ ፋብሪካ ባለቤት አቶ ዓለም ፍፁምና ባለቤታቸው ወ/ሮ ገነት ገበያ ለመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን ማዕከል 500ሺ ብር ግምት ያለው ድጋፍ ማድረጋቸውን የማዕከሉ መሥራች ገለጸ፡፡ የማዕከሉ መስራችና ሥራ አስኪያጅ ቢንያም በለጠ፤ ባለሀብቶቹ፣…
Rate this item
(4 votes)
ለተለያዩ የቴሌኮሙኒኬሽን ሥራዎች የሚያገለግሉ መሣሪያዎችን በህገወጥ መንገድ ወደ አገር ውስጥ ሲያስገቡ ተገኝተዋል የተባሉ 3 የውጭ አገር ዜጐችና አራት የኢትዮ ቴሌኮም ሰራተኞችን ጨምሮ 70 የሚደርሱ ተጠርጣሪዎች በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ አገሪቱን በሚሊዮን የሚገመት ገቢ አሣጥተዋል የተባሉት ተጠርጣሪዎች፤ በህገወጥ መንገድ ወደ አገር…