ዜና
የአፍሪካ ሀገራትን አጠቃላይ እንቅስቃሴና ተጨባጭ እውነታ በጥናት እየፈተሸ ደረጃ በመስጠት የሚታወቀው “አፍሪካ ክራድል” ድረገፅ፤ ሰሞኑን 10 ተፅዕኖ ፈጣሪ የአፍሪካ አገራትን ይፋ ያደረገ ሲሆን ኢትዮጵያ ከደቡብ አፍሪካ በመቀጠል ሁለተኛዋ ተፅዕኖ ፈጣሪ አገር ተብላለች፡፡ የሀገራቱ የተፅዕኖ ፈጣሪነት ደረጃ የተሠጠው በጦር ሃይል፣ በዲፕሎማሲ…
Read 4239 times
Published in
ዜና
በኤርትራ የወርቅ ማምረቻና ወታደራዊ ካምፕ ላይ የኢትዮጵያ አየር ሃይል ጥቃት መፈፀሙን የተለያዩ ድረገፆችና ሚዲያዎች ቢዘግቡም የኤርትራው ፕሬዚዳንት ቃል አቀባይ ጥቃቱ አልተፈፀመም ሲሉ ማስተባበላቸውን “ጊስካ አፍሪካ ኦንላይን” ጠቁሟል፡፡ “ቢሻ የወርቅ ማዕድን ማምረቻም ሆነ ወታደራዊ ካምፑ በኢትዮጵያ አየር ሃይል አልተደበደበም” ብለዋል ቃል…
Read 9547 times
Published in
ዜና
የአሜሪካ መንግስት ኢትዮጵያ፣ ግብጽና ሱዳን በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ ያለባቸውን አለመግባባት ለመፍታትና ፍትሃዊ የውሃ ክፍፍል እንዲረጋገጥ ለማድረግ ባለፈው ሰኞ የፈረሙትን የትብብር ስምምነት እንደሚያደንቅ ማስታወቁን ኢጂብት ኢንዲፔንደንት ዘገበ፡፡የአሜሪካ መንግስት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጄን ፓስኪ ባለፈው ረቡዕ ለጋዜጠኞች በሰጡት…
Read 3799 times
Published in
ዜና
“ድርጊቱ የማይቆም ከሆነ በምርጫው ያለኝን ተሣትፎ ለማጤን እገደዳለሁ”የኢትዮጵያውያን ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ)፤ ለየሚዲያዎቹ የሚልካቸው የምርጫ ቅስቀሳ መልዕክቶች ሣንሱር እየተደረጉ ተመላሽ እየሆኑበት መሆኑን ጠቅሶ በየጣቢያዎቹ ያለው ሣንሱር የማይቆም ከሆነ በምርጫው ላይ ያለውን ተሣትፎ ለማጤን እንደሚገደድ አስታወቀ፡፡ ፓርቲው ትናንት ለአዲስ አድማስ በላከው መግለጫ፤…
Read 2936 times
Published in
ዜና
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የፖለቲካል ሣይንስ መምህር ዶ/ር መረራ ጉዲና እና የፍልስፍና መምህሩ ዶ/ር ዳኛቸው አሠፋን የኮንትራት ጊዜ ያላራዘመው በዘርፉ ተተኪ መምህራን ስላሉት መሆኑን የዩኒቨርስቲው ፕሬዚዳንት ገለፁ፡፡ የዩኒቨርስቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር አድማሱ ፀጋዬ ትናንት ከሌሎች የስራ አመራሮች ጋር በሠጡት መግለጫ፤ የሁለቱ መምህራን…
Read 6256 times
Published in
ዜና
የዛሬ ሳምንት ከሰዓት በኋላ ነው፡፡ የ72 ዓመቱ አዛውንት አቶ ካሣሁን አበበ ታምማ ዘውዲቱ ሆስፒታል የተኛች እህታቸውን ለመጠየቅ ሄዱ፡፡ ሆስፒታል ደርሰው እህታቸው ወደተኙበት ክፍል ለመሄድ የሊፍቱን መጥሪያ ሲጫኑት ተከፈተ፡፡ ሊፍቱ ተበላሽቶ ስለነበር ሰው መጫኛው ወለል አልነበረም፡፡ አቶ ካሳሁን ወለሉ ያለ መስሏቸው…
Read 8305 times
Published in
ዜና