ዜና
የብሪጅስቶን ጎማ አምራች ኩባንያ ምርቱን ተረክበው ለሚያከፋፍሉና ለሚቸረችሩ ደንበኞቹ በመሰረታዊ ጎማ አመራረትና አጠቃቀም እንዲሁም በጎማው መለያ ባህርያት ላይ የግማሽ ቀን ስልጠና ሰጥቷል፡፡ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኩን ያዘጋጀው በኢትዮጵያ የብሪጅስቶን ጎማ ወኪል የሆነው ካቤ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ሲሆን በመድረኩ ላይ የብሪጅስቶን…
Read 3284 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በርዝመቱ ከምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነውን ህንፃ በአዲስ አበባ ለማስገንባት ከቻይናው የኮንስትራክሽን ኩባንያ ጋር ስምምነት መፈራረሙን ባንኩ አስታወቀ፡፡ ሕንፃው በጋንዲ መታሰቢያ ሆስፒታልና በኢትዮጵያ ሆቴል መካከል ባለው ስፍራ የሚሰራ ሲሆን 198 ሜትር ርዝመትና 43 ወለሎች እንዲሁም 1,500 መኪኖች ማቆም…
Read 6959 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኤጀንሲ በምግብ፣ በመጠጥና በእንስሳት መኖ በኢትዮጵያ አስገዳጅ ደረጃ በወጣላቸው ምርቶች ብቻ የደረጃዎች ምልክት እንዲሰጥ ለብሌስ አግሪ ፉድ ላቦራቶሪ ፈቃድ ሰጠ፡፡ ኤጀንሲው ለብሌስ አግሪ ፉድ ላቦራቶሪ በጻፈው ደብዳቤ፤ ከግንቦት 3 ቀን 2007 ጀምሮ በምግብ፣ በመጠጥና የእንስሳት መኖ በመሳሰሉ ምርቶች…
Read 1556 times
Published in
ዜና
ባጋጠመው ህመም ምክንያት ለ14 ዓመታት በጀርባው ተኝቶ በርካታ የስዕል ሥራዎችን ሲሰራ የቆየውና በቅርቡ “ታላቅ የምስጋና የስዕል ኤግዚቢሽን” ያዘጋጀው ሰዓሊ ብሩክ የሺጥላና ሌሎች ታዋቂ የኪነጥበብ ባለሙያዎች ከህልፈታቸው በኋላ የዓይን ብሌናቸው ብርሃናቸውን ላጡ ወገኖች እንዲውል ለማድረግ በቃልኪዳን መዝገብ ላይ ሊፈርሙ ነው፡፡ ልገሳው…
Read 1785 times
Published in
ዜና
የ16 አመቷን ታዳጊ ሃና ላላንጐን አስገድደው በመድፈር ለሞት አብቅተዋታል የተባሉት 5 ግለሰቦችን ፍ/ቤት ትናንት ጥፋተኛ ብሏቸዋል፡፡ የ10ኛ ክፍል ተማሪ የነበረችውን ታዳጊ ለ5 ቀናት አግተው በመያዝ እየተፈራረቁ መድፈራቸውን ፍ/ቤቱ በማስረጃ አረጋግጦ ጥፋተኛ ያላቸው 1ኛ የታክሲ ሹፌር:- ሳምሶን ስለሺ፣ በዛብህ ገ/ማርያም፣ በቃሉ…
Read 1873 times
Published in
ዜና
ሕብረት ባንክ ባለ32 ፎቅ የዋና መ/ቤት ህንፃ ለማስገንባት ከቻይናው ጂያንግሱ ኢንተርናሽናል ኩባንያ ጋር የግንባታ ስምምነት ተፈራረመ፡፡ ከትናት በስቲያ በሂልተን ሆቴል በተደረገው የፊርማ ሥነ-ሥርዓት የህብረት ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ ታየ ዲበኩሉና በኢትዮጵያ የጂያንግሱ ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ዙ ጃን የግንባታ የውሉን ኮንትራት ተፈራርመዋል፡፡…
Read 3012 times
Published in
ዜና