ዜና

Rate this item
(0 votes)
የኢትዮጵያን የጤና ዘርፍ ወደ አዲስ ምዕራፍ የሚያሸጋግረውና በ5.4 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው ዘመናዊው የላፍቶ ሆስፒታል ተመርቋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እንደገለጹት፣ ይህ ታላቅ ተቋም ሀገራችንን ቀዳሚ የህክምና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግና ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር የሚወጣውን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ለመቀነስ ለተሰነቀው…
Rate this item
(0 votes)
የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ ወደ ስልጣን ከመጡ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ባቀረቡት "ታላቅ ሰብአዊነት" በተሰኘው ሰነዳቸው ሰው ሠራሽ አስተውሎት በአስቸኳይ "ትጥቅ መፍታት" እንዳለበት አስጠነቀቁ። ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳቱ በታሪክ ውስጥ ቤተ ክርስቲያኗ በባሪያ ንግድ ላይ ለነበራት ሚና ታሪካዊና ሁሉን…
Rate this item
(0 votes)
ዩናይትድ ስቴትስ በደቡባዊ ኢራን በሚገኙ የነዳጅ ማደያዎችና የፈንጂ ማከማቻዎች ላይ አዲስ ጥቃት መፈጸሟን አስታውቃለች። እንደ ቢቢሲ ዘገባ ከሆነ አሜሪካ ይህንን እርምጃ የወሰደችው ከኢራን ኃይሎች ሊሰነዘሩ የሚችሉ ጥቃቶችን አስቀድሞ ለመከላከል በማሰብ ነው። ኢራን እስካሁን ለተሰነዘረባት ጥቃት ይፋዊ ምላሽ ያልሰጠች ሲሆን፣ የውጭ…
Rate this item
(1 Vote)
ሰሜን ኮሪያ በቅርቡ ባካሄደችው ምርጫ 99.93% የሚሆኑት መራጮች መንግሥት ያጸደቃቸውን ዕጩዎች መደገፋቸውን ይፋ አድርጋለች። ነገር ግን በሚገርም ሁኔታ መላው ዓለም በሰፊው እያወራና እየተወያየበት ያለው ስለ አብዛኛው ድምፅ ሳይሆን፣ ስለቀረችው 0.07% ድምፅ ብቻ ሆኗል። ይህ ምርጫ በዲሞክራሲያዊ አገራት እንደሚታየው ዓይነት ተወዳዳሪዎች…
Rate this item
(0 votes)
በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 ዘርፌ ቦኖ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ፣ ተጠርጣሪው ዮሐንስ ወንድወሰን የተባለ ግለሰብ ጎረቤቶቹ ቤተክርስቲያን የሄዱበትን አጋጣሚ በመጠቀም መኖሪያ ቤታቸውን በተመሳሳይ ቁልፍ ከፍቶ በመግባት ከፍተኛ የስርቆት ወንጀል ፈጽሟል። ተጠርጣሪው የቤት ውስጥ ኮሞዲኖ በመገንጠል የዋጋ ግምታቸው 1.8 ሚሊዮን ብር…
Rate this item
(2 votes)
በጌዴኦ ዞን ገደብ ከተማ በሙሽራውና በባንክ ሰራተኛው ተመስገን ዳንኤል ላይ አሰቃቂ የግድያ ወንጀል ፈጽሞ የተገኘው ተከሳሽ ጸጋዬ ታደሰ፣ በጌዴኦ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመነሻ ቅጣት የሞት ፍርድ ተበይኖበታል። ወንጀለኛው ድርጊቱን ከፈጸመበት ጊዜ ጀምሮ በቁጥጥር ስር ውሎ በሕግ ጥላ ስር የቆየ…
Page 4 of 496