ዜና
የኢትዮጵያን የጤና ዘርፍ ወደ አዲስ ምዕራፍ የሚያሸጋግረውና በ5.4 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው ዘመናዊው የላፍቶ ሆስፒታል ተመርቋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እንደገለጹት፣ ይህ ታላቅ ተቋም ሀገራችንን ቀዳሚ የህክምና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግና ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር የሚወጣውን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ለመቀነስ ለተሰነቀው…
Read 1455 times
Published in
ዜና
የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ ወደ ስልጣን ከመጡ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ባቀረቡት "ታላቅ ሰብአዊነት" በተሰኘው ሰነዳቸው ሰው ሠራሽ አስተውሎት በአስቸኳይ "ትጥቅ መፍታት" እንዳለበት አስጠነቀቁ። ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳቱ በታሪክ ውስጥ ቤተ ክርስቲያኗ በባሪያ ንግድ ላይ ለነበራት ሚና ታሪካዊና ሁሉን…
Read 776 times
Published in
ዜና
ዩናይትድ ስቴትስ በደቡባዊ ኢራን በሚገኙ የነዳጅ ማደያዎችና የፈንጂ ማከማቻዎች ላይ አዲስ ጥቃት መፈጸሟን አስታውቃለች። እንደ ቢቢሲ ዘገባ ከሆነ አሜሪካ ይህንን እርምጃ የወሰደችው ከኢራን ኃይሎች ሊሰነዘሩ የሚችሉ ጥቃቶችን አስቀድሞ ለመከላከል በማሰብ ነው። ኢራን እስካሁን ለተሰነዘረባት ጥቃት ይፋዊ ምላሽ ያልሰጠች ሲሆን፣ የውጭ…
Read 643 times
Published in
ዜና
Tuesday, 26 May 2026 08:53
የሰሜን ኮሪያው 99.93% ድምፅ እና መላውን የኢንተርኔት ዓለም መነጋገሪያ ያደረገው 0.07%!
Written by Administrator
ሰሜን ኮሪያ በቅርቡ ባካሄደችው ምርጫ 99.93% የሚሆኑት መራጮች መንግሥት ያጸደቃቸውን ዕጩዎች መደገፋቸውን ይፋ አድርጋለች። ነገር ግን በሚገርም ሁኔታ መላው ዓለም በሰፊው እያወራና እየተወያየበት ያለው ስለ አብዛኛው ድምፅ ሳይሆን፣ ስለቀረችው 0.07% ድምፅ ብቻ ሆኗል። ይህ ምርጫ በዲሞክራሲያዊ አገራት እንደሚታየው ዓይነት ተወዳዳሪዎች…
Read 558 times
Published in
ዜና
Tuesday, 26 May 2026 08:46
ከ2.2 ሚ. ብር በላይ ዋጋ ያላቸውን ወርቆች የሰረቀው ግለሰብ በ12 ሰዓት ውስጥ ተያዘ
Written by Administrator
በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 ዘርፌ ቦኖ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ፣ ተጠርጣሪው ዮሐንስ ወንድወሰን የተባለ ግለሰብ ጎረቤቶቹ ቤተክርስቲያን የሄዱበትን አጋጣሚ በመጠቀም መኖሪያ ቤታቸውን በተመሳሳይ ቁልፍ ከፍቶ በመግባት ከፍተኛ የስርቆት ወንጀል ፈጽሟል። ተጠርጣሪው የቤት ውስጥ ኮሞዲኖ በመገንጠል የዋጋ ግምታቸው 1.8 ሚሊዮን ብር…
Read 642 times
Published in
ዜና
Tuesday, 26 May 2026 08:35
በሙሽራውና በባንክ ሰራተኛው ላይ አሰቃቂ ግድያ የፈጸመው ግለሰብ የሞት ፍርድ ተፈረደበት
Written by Administrator
በጌዴኦ ዞን ገደብ ከተማ በሙሽራውና በባንክ ሰራተኛው ተመስገን ዳንኤል ላይ አሰቃቂ የግድያ ወንጀል ፈጽሞ የተገኘው ተከሳሽ ጸጋዬ ታደሰ፣ በጌዴኦ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመነሻ ቅጣት የሞት ፍርድ ተበይኖበታል። ወንጀለኛው ድርጊቱን ከፈጸመበት ጊዜ ጀምሮ በቁጥጥር ስር ውሎ በሕግ ጥላ ስር የቆየ…
Read 768 times
Published in
ዜና

