ዜና

Rate this item
(11 votes)
የኢትዮጵያ መንግስት፣ በግማሽ ዓመት 670 ሚ.ዶላር ለእዳ ክፍያ አውጥቷልየውጭ እዳ በፍጥነት እየተከማቸበት የመጣው የኢትዮጵያ መንግስት፣ በ2006 ዓ.ም የብድር እዳ ከነወለዱ 570 ሚ. ዶላር መክፈሉ የሚታወስ ሲሆን፣ ዘንድሮ ክፍያው በእጥፍ ጨምሮበታል። ዘንድሮ እስከ መጋቢት ድረስ፣ 670 ሚ.ዶላር እንደከፈለ ከገንዘብ ሚኒስቴር የተገኘ…
Rate this item
(16 votes)
የአዲስ አበበ መንገድ ትራንስፖርት ባለስልጣን፤ አዲስ በሰራው መዋቅር መስፈርቱን አታሟሉም በሚል ያበረራቸው 600 ሰራተኞች በአንድ ሳምንት ውስጥ ድልድል ሰርቶ ወደ ስራ እንደሚመለሱ ተገለፀ፡፡ ትላንት ከቀትር በፊት ሳር ቤት በሚገኘው የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን የመሰብሰቢያ አዳራሽ በተደረገው ስብሰባ፤ የመንገድ ትራንስፖርት ባለስልጣን…
Rate this item
(8 votes)
የዛሬ 10 ዓመት ሐምሌ 28 ቀን 1998 ዓ.ም በድሬዳዋ ከተማ በተከሰተው የጎርፍ አደጋ የደረሰውን ጉዳት ለማስታወስ የተዘጋጀው በዓል የጉዳቱን ሰለባዎች የዘነጋነው በሚል የተተቸ ሲሆን በአደጋው ተጎጂዎች ዘንድም ከፍተኛ ቅሬታ አስነስቷል፡፡ከ500 በላይ ሰዎች የሞቱበትና 10 ሺ የሚደርሱ ነዋሪዎች ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉበት…
Rate this item
(65 votes)
በጎንደር በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋሉትን የወልቃይት ኮሚቴ አባላት የፍርድ ጉዳይ ለመከታተል ትናንት ፍ/ቤት አካባቢ ተሰብስበው በነበሩ ነዋሪዎችና የፀጥታ ኃይሎች መካከል በተፈጠረ ግጭት የሰዎች ህይወት መጥፋቱን ምንጮች ለአዲስ አድማስ ገልፀዋል፡፡ የወልቃይት ኮሚቴ አባላትን የፍርድ ቤት ውሎ ለመከታተል ጎንደር ፒያሣ አካባቢ በሚገኘው…
Rate this item
(53 votes)
በሀገሪቱ ያለው ወቅታዊ የፖለቲካ ችግር አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱንና በችግሮቹ ላይ አስቸኳይ ውይይት ማድረግ እንደሚገባ ታዋቂ ፖለቲከኞች፣ የሃይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች አሳሰቡ፡፡ በተለያዩ አካባቢዎች እየተቀሰቀሱ ያሉ ተቃውሞዎችና ግጭቶችን አስመልክቶ አስተያየታቸውን የሰጡንት አቶ ልደቱ አያሌውና ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ፤ በሀገሪቱ የተፈጠረው ፖለቲካዊ…
Rate this item
(34 votes)
በኦሮሚያ ከተሞችና በባህርዳር፤ ዛሬና ነገ ሰላማዊ ሰልፍ ለማካሄድ በማህበራዊ ድረ ገፆች ጥሪዎች የተሰራጩ ሲሆን፣ ኦፌኮ ሰልፉን እንደሚደግፍ አስታውቋል፡፡ ሰማያዊ ፓርቲ በበኩሉ፤ በባህርዳር ሰላማዊ ሰልፍ ለማካሄድ ፈቃድ አግኝቻለሁ ብሏል፡፡ ባለፈው እሁድ በጎንደር ከተማ ሰፊ የተቃውሞ ሰልፍ መካሄዱን ተከትሎ በማህበራዊ ድረ ገፅ፤…