ዜና
የኢትዮጵያ መንግስት፣ በግማሽ ዓመት 670 ሚ.ዶላር ለእዳ ክፍያ አውጥቷልየውጭ እዳ በፍጥነት እየተከማቸበት የመጣው የኢትዮጵያ መንግስት፣ በ2006 ዓ.ም የብድር እዳ ከነወለዱ 570 ሚ. ዶላር መክፈሉ የሚታወስ ሲሆን፣ ዘንድሮ ክፍያው በእጥፍ ጨምሮበታል። ዘንድሮ እስከ መጋቢት ድረስ፣ 670 ሚ.ዶላር እንደከፈለ ከገንዘብ ሚኒስቴር የተገኘ…
Read 7280 times
Published in
ዜና
የአዲስ አበበ መንገድ ትራንስፖርት ባለስልጣን፤ አዲስ በሰራው መዋቅር መስፈርቱን አታሟሉም በሚል ያበረራቸው 600 ሰራተኞች በአንድ ሳምንት ውስጥ ድልድል ሰርቶ ወደ ስራ እንደሚመለሱ ተገለፀ፡፡ ትላንት ከቀትር በፊት ሳር ቤት በሚገኘው የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን የመሰብሰቢያ አዳራሽ በተደረገው ስብሰባ፤ የመንገድ ትራንስፖርት ባለስልጣን…
Read 3272 times
Published in
ዜና
የዛሬ 10 ዓመት ሐምሌ 28 ቀን 1998 ዓ.ም በድሬዳዋ ከተማ በተከሰተው የጎርፍ አደጋ የደረሰውን ጉዳት ለማስታወስ የተዘጋጀው በዓል የጉዳቱን ሰለባዎች የዘነጋነው በሚል የተተቸ ሲሆን በአደጋው ተጎጂዎች ዘንድም ከፍተኛ ቅሬታ አስነስቷል፡፡ከ500 በላይ ሰዎች የሞቱበትና 10 ሺ የሚደርሱ ነዋሪዎች ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉበት…
Read 4298 times
Published in
ዜና
በጎንደር በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋሉትን የወልቃይት ኮሚቴ አባላት የፍርድ ጉዳይ ለመከታተል ትናንት ፍ/ቤት አካባቢ ተሰብስበው በነበሩ ነዋሪዎችና የፀጥታ ኃይሎች መካከል በተፈጠረ ግጭት የሰዎች ህይወት መጥፋቱን ምንጮች ለአዲስ አድማስ ገልፀዋል፡፡ የወልቃይት ኮሚቴ አባላትን የፍርድ ቤት ውሎ ለመከታተል ጎንደር ፒያሣ አካባቢ በሚገኘው…
Read 9287 times
Published in
ዜና
በሀገሪቱ ያለው ወቅታዊ የፖለቲካ ችግር አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱንና በችግሮቹ ላይ አስቸኳይ ውይይት ማድረግ እንደሚገባ ታዋቂ ፖለቲከኞች፣ የሃይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች አሳሰቡ፡፡ በተለያዩ አካባቢዎች እየተቀሰቀሱ ያሉ ተቃውሞዎችና ግጭቶችን አስመልክቶ አስተያየታቸውን የሰጡንት አቶ ልደቱ አያሌውና ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ፤ በሀገሪቱ የተፈጠረው ፖለቲካዊ…
Read 11568 times
Published in
ዜና
Monday, 08 August 2016 05:37
በባህርዳርና በኦሮሚያ ለተጠሩ ሰልፎች፣ ኦፌኮና ሰማያዊ ፓርቲ ድጋፋቸውን ገለፁ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በኦሮሚያ ከተሞችና በባህርዳር፤ ዛሬና ነገ ሰላማዊ ሰልፍ ለማካሄድ በማህበራዊ ድረ ገፆች ጥሪዎች የተሰራጩ ሲሆን፣ ኦፌኮ ሰልፉን እንደሚደግፍ አስታውቋል፡፡ ሰማያዊ ፓርቲ በበኩሉ፤ በባህርዳር ሰላማዊ ሰልፍ ለማካሄድ ፈቃድ አግኝቻለሁ ብሏል፡፡ ባለፈው እሁድ በጎንደር ከተማ ሰፊ የተቃውሞ ሰልፍ መካሄዱን ተከትሎ በማህበራዊ ድረ ገፅ፤…
Read 5370 times
Published in
ዜና