ዜና

Rate this item
(6 votes)
• በኹለቱ ዓመታዊ ክብረ በዓላት፣ ከ23 ሚ. ብር በላይ የስዕለት ገቢ ተሰብስቧል• ማሠልጠኛዎች እንዲገነቡና የማኅበራዊ ልማት ተሳትፎው እንዲጠናከር ተጠይቋል በቁሉቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ውስጥ፣ እየተፈጸመ ነው በሚል ከምእመናን በተደጋጋሚ የቀረበው የሙስና አቤቱታ፣ ተጣርቶ አስፈላጊው ርምጃ እንዲወሰድ፣ የምሥራቅ ሐረርጌ…
Rate this item
(14 votes)
የግብፅ ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ኢብራሂም ዮስሪ፤ በህዳሴው ግደብ ላይ ሀገራቸው ከኢትዮጵያና ከሱዳን ጋር የደረሰችበት ስምምነት ውድቅ እንዲሆን ለሀገሪቱ የመንግስት ም/ቤት የህግ መሟገቻ አቀረቡ፡፡ አምባሳደሩ፤ ኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን በአባይ ጉዳይና በህዳሴው ግድብ ዙሪያ የተፈራረሙት ስምምነት የግብፅን ህገ መንግስት የሚቃረንና…
Rate this item
(5 votes)
ጄቲቪ ኢትዮጵያ እና ካሌብ ፊልም ፕሮዳክሽን፤“ሻሞ” በተሰኘው ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማ ሰበብ እየተወዛገቡ ነው፡፡ ካሌብ ፊልም ፕሮዳክሽን፤“የድራማው 3 ክፍል ከእውቅናዬ ውጪ ተላልፏል”ብሏል፡፡ ጄቲቪ በበኩሉ፤ ‹‹ውንጀላው የጣቢያውንመልካም ስም ለማጥፋት የተወጠነ ሴራ ነው›› ሲልአስተባሏል፡፡ ዘወትር እሁድ በየሳምንቱ 4፡30በጄቲቪ የሚተላለፈውን “ሻሞ” ድራማ፤ በተከታታይ ለ18…
Rate this item
(6 votes)
 በአዲስ አበባ የካ/ክፍለ/ከተማ ወረዳ 7፤ አንድ ለጊዜው ማንነቱ ያልታወቀ ግለሠብ ከትናንት በስቲያ ንጋት ላይ በአካባቢው በሚገኝ የቆሻሻ ገንዳ ውስጥ በእሳት ተቃጥሎ ህይወቱ ማለፉን፤ የአይን እማኞች ለአዲስ አድማስ ገልፀዋል፡፡በአካባቢው በሚገኝ ድርጅት በጥበቃ ስራ ላይ እንደተሠማሩ የገለፁልን አቶ ተሾመ የተባሉ የአይን እማኝ፤…
Rate this item
(3 votes)
“ፋፋም” ለህፃናቱ የፋፋና ሴሪፋም ምርት ለግሷል አንከር ወተት ኢትዮጵያ ውስጥ መመረት የጀመረበትን አንደኛ አመት ምክንያት በማድረግ ለስለእናት ወላጅ አልባ ህፃናት ማህበር” ለ1 አመት የሚዘልቅ የወተት ድጋፍ አደረገ፡፡ በማሳደጊያው የሚገኙ 70 ህፃናት የወተት ድጋፍ ተጠቃሚ ይሆናሉ፡፡ የዛሬ ሳምንት መካኒሳ በሚገኘው “ስለ…
Rate this item
(1 Vote)
 በሱሉልታ ከተማ ጥር 11 ቀን 1909 ዓ.ም የተወለዱትና ለ64 ዓመታት በሩጫ አንፀባራቂ ድሎችን የተጎናፀፉት ታላቁ አትሌት ሻለቃ ባሻ ዋሚ ቢራቱ፤ የተወለዱበት 100ኛ ዓመትና ሩጫ የጀመሩበት 64ኛ ዓመት ከዛሬ ጀምሮ በተለያዩ ዝግጅቶች እንደሚከበር አዘጋጁ “ኢጂጂ ኤቨንት ኦርጋናይዘር” አስታወቀ፡፡ትላንት ዕለት በሸራተን አዲስ…