ዜና

Rate this item
(2 votes)
ኢኩቲ ባንክ የኢትዮጵያን የፋይናንስ ኢንዱስትሪ የሚቀላቀል ሁለተኛው የኬንያ ባንክ ሊሆን ነው፡፡ ኢኩቲ ባንክ ወደ ኢትዮጵያ የፋይናንስ ዘርፍ ለመግባት በሚያደርገው እንቅስቃሴ ከኢትዮጵያ ባለስልጣናት ጋር በይፋ ውይይት ጀምሯል፡፡ የኢኩቲ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶ/ር ጀምስ ምዋንጊ በቅርቡ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶ/ር…
Rate this item
(1 Vote)
ኢትዮጵያዊው ዲፕሎማት በ95 ዓመታቸው ሕይወታቸው አለፈ በቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ዘመን በማስታወቂያ ሚኒስትርነት፣ እንዲሁም ከአብዮቱ በፊት የመጨረሻው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በመሆን ሀገራቸውን ያገለገሉት አንጋፋው ዲፕሎማት ዶ/ር ምናሴ ኃይሌ በ95 ዓመታቸው ሕይወታቸው ማለፉ ተሰምቷል፡፡ በ1922 ዓ.ም የተወለዱት ዶክተር ምናሴ፤ ከአሜሪካው ዊስኮንሰን ማዲሰን ዩኒቨርሲቲ…
Rate this item
(0 votes)
የትምሕርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ፣ በ2017 ዓ.ም. የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ስርቆትና ማጭበርበር በአመዛኙ እንዳልተስተዋለ ተናገሩ። ሚኒስትሩ አክለውም፣ መካከለኛ ገቢ የሚያገኘው ዜጋ ልጆቹን ከግል ወደ መንግስት ትምሕርት ቤቶች መልሶ እንዲያስተምር የተለያዩ እርምጃዎች እንደሚወሰዱ ገልጸዋል። ዛሬ መስከረም 4 ቀን 2017…
Rate this item
(0 votes)
ዳንጎቴ የነዳጅ ማጣሪያ ኩባንያ በመላ ናይጄሪያ ነፃ የነዳጅ ማጓጓዝ አገልግሎት ሊሰጥ መሆኑ ተዘግቧል፡፡ ኩባንያው ከመስከረም 5 ጀምሮ በአቡጃ፣ ኤዶ፣ ሪቨርስ፣ ዴልታ፣ ክዋራ፣ ሌጎስ እና በደቡብ ምዕራብ አካባቢዎች የነዳጅ ችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ቅናሽ እንደሚያደርግም አስታውቋል፡፡ "በሀገሪቱ ያሉ ሁሉም የነዳጅ ማደያ…
Rate this item
(1 Vote)
• ከ585ሺ 882 ተፈታኞች 48,929 ተማሪዎች አልፈዋል • 1 ሺህ 249 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ አላሳለፉም በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 8.4 በመቶ ተማሪዎች 50 በመቶና ከዚያ በላይ ውጤት ማምጣታቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሩ ይህን ያስታወቁት…
Rate this item
(0 votes)
• 445 ሚሊዮን ዶላር እንደሚፈጅ ተገምቷል ኢትዮጵያ ከሰሃራ በታች ካሉ የአፍሪካ አገራት ረጅሙን ባለ 62 ፎቅ ሰማይ ጠቀስ ህንጻ ለመገንባት እንዳቀደች የተዘገበ ሲሆን፤ ይህም የአገሪቱን የዝመና ጥረት አጉልቶ ያሳያል ተብሏል። በዓለማቀፉ አማካሪ ቡድን ዳር አል-ሃንዳሳህ የተነደፈው ህንጻው እስከ 1,074 ጫማ…