ዜና
Monday, 27 October 2025 06:27
የኮይሻ የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት በአመት 6,344 ጊጋ ዋት ኤሌክትሪክ ኃይል ያመነጫል
Written by Administrator
የኮይሻ የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት በአመት 6,344 ጊጋ ዋት ኤሌክትሪክ ኃይል ያመነጫል፡፡ የኮይሻ የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል በኦሞ ወንዝ ታችኛው ተፋሰስ ከጊቤ ሶስት የኃይል ማመንጫ 129 ኪሎ ሜትር ርቀት ከኮይሻ መንደር በቅርብ ርቀት ላይ ይገኛል። 1800 ሜጋ ዋት…
Read 1043 times
Published in
ዜና
Monday, 27 October 2025 06:24
ኢትዮጵያ ብልጽግናዋን ባልፈለጉ አካላት የተነጠቀችውን የባህር በር መጠየቅ መብቷ እንጂ ቅንጦት አይደለም
Written by Administrator
ኢትዮጵያ ብልጽግናዋን ባልፈለጉ አካላት የተነጠቀችውን የባህር በር መጠየቅ መብቷ እንጂ ቅንጦት አይደለም ሲሉ የዲፕሎማሲና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህሩ እንዳለ ንጉሴ አስገነዘቡ። ለጊዜውም ቢሆን ኢትዮጵያ የባሕር በሯን ያጣችበት ሂደት ሕጋዊ አለመሆኑን አንስተው፤ መንግሥት ኢትዮጵያ የባሕር በር ማግኘት እንዳለባት አምኖ አጀንዳ ማድረጉ…
Read 701 times
Published in
ዜና
Monday, 27 October 2025 06:22
በኢትዮጵያ አጠቃላይ የኃይል ፍሰት ላይ ትርጉም ያለው ለውጥ የሚያመጣው የኮይሻ የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት
Written by Administrator
የኮይሻ የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል በኦሞ ወንዝ ታችኛው ተፋሰስ ከጊቤ ሶስት የኃይል ማመንጫ 129 ኪሎ ሜትር ርቀት ከኮይሻ መንደር በቅርብ ርቀት ላይ ይገኛል። 1800 ሜጋ ዋት የማመንጨት አቅም ያለው የኮይሻ የኃይል ማመንጫ በኢትዮጵያ አጠቃላይ የኃይል ፍሰት ላይ…
Read 624 times
Published in
ዜና
Monday, 20 October 2025 06:08
ቤተ-ክርስቲያኗ በተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ሕልፈት የተሰማትን ሀዘን ገለፀች
Written by Administrator
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን በተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ሕልፈት የተሰማትን ጥልቅ ኀዘን ገልፃለች፡፡ ቤተ-ክርስቲያኗ ባስተላለፈችው የሀዘን መግለጫ፤ የተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስን ዜና እረፍት የሰማነው በታላቅ ኀዘን ነው፤ ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ የሰላም የፍቅር፣ የአንድነት ተምሳሌት አባት ነበሩ…
Read 871 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በቀድሞ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝደንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ኡመር ኢድሪስ ህልፈት የተሰማውን ኀዘን ገልጿል፡፡ ምክር ቤቱ ባስተላለፈው የሀዘን መግለጫ፤ የሀገራችን ዋርካ እና የሁሉም አባት የነበሩት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ኡመር ኢድሪስ ባጋጠማቸው…
Read 897 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ፕሬዚዳንት የነበሩት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ በማረፋቸው ኀዘን ተሰምቶኛል። ሐጂ ዑመር በአመራር ዘመናቸው የተለያዩ ወገኖች ወደ አንድነት እንዲመጡ እና የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በሕግ ዕውቅና እንዲኖረው ያደረጉትን አስተዋጽዖ ሁሌም እናስታውሰዋለን። ለቤተሰቦቻቸው እና ለመላ…
Read 1091 times
Published in
ዜና

