ዜና
Wednesday, 12 February 2025 20:28
ኢትዮ ቴሌኮም በ6 ወራት ውስጥ 61. 9 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ
Written by Administrator
” በቴሌ ብር አንድ ትሪሊዮን ብር ዝውውር ተፈጽሟል“ ኢትዮ ቴሌኮም በ2017 በጀት አመት ስድስት ወራት ውስጥ 61 .9 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ። የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ወ/ት ፍሬህይወት ታምሩ፣ የተቋሙን የግማሽ ዓመት የስራ አፈፃፀምን አስመልክቶ፣ ዛሬ የካቲት 5…
Read 110 times
Published in
ዜና
Wednesday, 12 February 2025 20:15
ኢትዮጵያ የአፍሪካ ህብረት የሰላምና ጸጥታ ምክር ቤት አባል ሆና ተመረጠች
Written by Administrator
46ኛው የአፍሪካ ሕብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ በህብረቱ ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ በዛሬው ዕለት መካሄድ የጀመረ ሲሆን፤ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ህብረት የሰላምና ጸጥታ ምክር ቤት አባል ሆና ተመርጣለች፡፡ ስብሰባው፤"የማካካሻ ፍትሕ ለአፍሪካውያንና ዘርዓ-አፍሪካውያን” በሚል መሪ ሀሳብ የሚካሄድ ሲሆን፤ከስብሰባው አጀንዳዎች መካከል…
Read 123 times
Published in
ዜና
Wednesday, 12 February 2025 20:05
46ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ዛሬ ሲጀመር
Written by Administrator
Read 125 times
Published in
ዜና
Wednesday, 12 February 2025 19:39
የቀዳማዊ እመቤቶች አማካሪዎች የአድዋ ድል መታሰቢያንና የብሔራዊ ቤተመንግስትን ጎበኙ
Written by Administrator
ለ29ኛው የአፍሪካ ቀዳማዊ እመቤቶች የልማት ተቋም ጠቅላላ ጉባኤ ለቅድመ ስብሰባ አዲስ አበባ የመጡ የቀዳማዊ እመቤቶች አማካሪዎች የአድዋ ድል መታሰቢያንና የብሔራዊ ቤተመንግስትን ጎብኝተዋል።
Read 112 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ መንግስት በሲቪል ድርጅቶች ላይ የሚወስደው እርምጃ እየተባባሰ መምጣቱን ሂውማን ራይትስ ዎች አስታወቀ። ዓለምአቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ባወጣው መግለጫ፤ የኢትዮጵያ መንግስት በሲቪል ድርጅቶች ላይ በጣለው ዕግድ ዙሪያ ገለልተኛ ምርመራ የማድረግ ፍላጎት አለማሳየቱን አስታውቋል።ሂውማን ራይትስ ዎች ባለፈው ረቡዕ ጥር 21…
Read 1016 times
Published in
ዜና
የትካል እግሪ ምትካል ትግራይ (ትእምት/ኤፈርት) ባለአደራ ምክር ቤት አባላት ስብሰባ እንዲጠራ ለምክር ቤቱ ሰብሳቢ ጥያቄ አቅርበዋል። ትእምት በበኩሉ፤ የተጠራ ስብሰባ የለም ሲል ጥያቄውን አስተባብሏል።የትግራይ የወጣቶች፣ የሴቶች እና የታጋዮች ማሕበራትን ጨምሮ ሌሎች ሶስት የትእምት ምክር ቤት አባል የሆኑ ማሕበራት በጻፉት ደብዳቤ፣…
Read 1195 times
Published in
ዜና