ዜና

Rate this item
(2 votes)
የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የሥራ ሃላፊዎች በሙስናና በሃብት ምዝበራ ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ዋሉ።በቁጥጥር ስር ከዋሉት ሃላፊዎች መካከል የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሀብታሙ አበበ እና ምክትል ፕሬዚዳንቱ ዶ/ር ታምራት ታገሰ ይገኙበታል።የዋቸሞ ዩኒቨርስቲ ለአንድ የዩኒቨርስቲው የፋይናንስ ቡድን መሪ የ790 ቀናት አበል እንዲሁም ለሌላኛው የፋይናንስ የቡድን…
Rate this item
(3 votes)
ኬሮድ የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር ለአራተኛ ጊዜ በትናንትናው ዕለት በወልቂጤ ከተማ ተካሂዷል። የ15 ኪሎሜትር የሩጫ ውድድርን ጨምሮ በተለያዩ ዘርፎች ስፖርታዊ ፍልሚያዎች ተደርገዋል።የባሕል እና ስፖርት ሚኒሰቴር የስፖርት ሚኒስትር ደኤታ አምባሳደር መስፍን ቸርነት፣ አትሌት ሰለሞን ባረጋ፣ እንዲሁም ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች በውድድሩ…
Rate this item
(7 votes)
የትጥቅ ትግል ተፋላሚዎች ደህንነታቸው ተጠብቆ በምክክሩ ላይ እንዲሳተፉ የሚያስችል አቅም እንዳለው የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታውቋል። የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርአያ (ፕ/ር) ባለፈው ረቡዕ ሐምሌ 10 ቀን 2016 ዓ.ም በጽሕፈት ቤታቸው ከሌሎች ኮሚሽነሮች ጋር በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ ለተፋላሚዎቹ አስቻይ ሁኔታዎች…
Rate this item
(2 votes)
የህወሓት ሊቀ መንበር ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል፤ “የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት አፈጻጸም ለመጓተቱ የፌደራል መንግስትን ተጠያቂ አድርገዋል። ባለፈው ሰኞ ሃምሌ 8 ቀን 2016 ዓ.ም ከራዲዮ ፍራንስ ኢንተርናሽናል (RFI) ጋር ቃለ ምልልስ ያደረጉት ዶ/ር ደብረፅዮን፤ የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ከተፈረመ ሁለት ዓመት ቢቆጠርም፣ አፈጻጸሙ…
Rate this item
(2 votes)
“ነዋሪው ቅሬታውን የሚሰማው አካል የለም”- የከተማ አስተዳደሩ ነገ በጉዳዩ ዙሪያ ነዋሪውን ያወያያልበአማራ ክልል፣ አዊ ዞን፣ አንከሻ ጓጉሳ ወረዳ፣ ግምጃ ቤት ከተማ በቡድን የተደራጀ የዘረፋ ድርጊት መስፋፋቱን ነዋሪዎች ገልጸዋል። ይኸው የዘረፋ ድርጊት የሚፈጸመው የጦር መሳሪያ በመጠቀም መሆኑንም አክለው ተናግረዋል።ለደህንነታቸው ሲሉ ስማቸው…
Rate this item
(1 Vote)
በሱዳን አሁንም በቀጠለው የእርስ በርስ ጦርነት ሳቢያ የኢትዮጵያውያን ስደተኞች ደህንነት አደጋ ላይ እንደወደቀ ሂዩማን ራይትስዎች አስታውቋል። ስደተኞቹ በሱዳን ጦር ሃይሎችና በሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ሃይሎች እንግልት እየተፈጸመባቸው መሆኑን ተቋሙ አመልክቷል።የተቋሙ የምስራቅ አፍሪካ ዋና ዳይሬክተር ላቲሺያ ባድር እንደጠቆሙት፤ በሱዳን የእርስ በርስ ጦርነቱ…
Page 1 of 442