ዜና

Rate this item
(0 votes)
” በቴሌ ብር አንድ ትሪሊዮን ብር ዝውውር ተፈጽሟል“ ኢትዮ ቴሌኮም በ2017 በጀት አመት ስድስት ወራት ውስጥ 61 .9 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ። የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ወ/ት ፍሬህይወት ታምሩ፣ የተቋሙን የግማሽ ዓመት የስራ አፈፃፀምን አስመልክቶ፣ ዛሬ የካቲት 5…
Rate this item
(0 votes)
46ኛው የአፍሪካ ሕብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ በህብረቱ ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ በዛሬው ዕለት መካሄድ የጀመረ ሲሆን፤ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ህብረት የሰላምና ጸጥታ ምክር ቤት አባል ሆና ተመርጣለች፡፡ ስብሰባው፤"የማካካሻ ፍትሕ ለአፍሪካውያንና ዘርዓ-አፍሪካውያን” በሚል መሪ ሀሳብ የሚካሄድ ሲሆን፤ከስብሰባው አጀንዳዎች መካከል…
Rate this item
(0 votes)
ለ29ኛው የአፍሪካ ቀዳማዊ እመቤቶች የልማት ተቋም ጠቅላላ ጉባኤ ለቅድመ ስብሰባ አዲስ አበባ የመጡ የቀዳማዊ እመቤቶች አማካሪዎች የአድዋ ድል መታሰቢያንና የብሔራዊ ቤተመንግስትን ጎብኝተዋል።
Rate this item
(3 votes)
የኢትዮጵያ መንግስት በሲቪል ድርጅቶች ላይ የሚወስደው እርምጃ እየተባባሰ መምጣቱን ሂውማን ራይትስ ዎች አስታወቀ። ዓለምአቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ባወጣው መግለጫ፤ የኢትዮጵያ መንግስት በሲቪል ድርጅቶች ላይ በጣለው ዕግድ ዙሪያ ገለልተኛ ምርመራ የማድረግ ፍላጎት አለማሳየቱን አስታውቋል።ሂውማን ራይትስ ዎች ባለፈው ረቡዕ ጥር 21…
Rate this item
(1 Vote)
የትካል እግሪ ምትካል ትግራይ (ትእምት/ኤፈርት) ባለአደራ ምክር ቤት አባላት ስብሰባ እንዲጠራ ለምክር ቤቱ ሰብሳቢ ጥያቄ አቅርበዋል። ትእምት በበኩሉ፤ የተጠራ ስብሰባ የለም ሲል ጥያቄውን አስተባብሏል።የትግራይ የወጣቶች፣ የሴቶች እና የታጋዮች ማሕበራትን ጨምሮ ሌሎች ሶስት የትእምት ምክር ቤት አባል የሆኑ ማሕበራት በጻፉት ደብዳቤ፣…
Page 1 of 463