Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Print this page
Saturday, 06 August 2011 14:06

ብሔራዊ አልኮል አረቄ ፋብሪካ በቁፋሮ የተገኙ ሳጥኖች የሉም አለ

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

በሐምሌ 23/2003 ዓ.ም. ዕትም ብሔራዊ አልኮልና አረቄ ፋብሪካ ግቢ ውስጥ ምንነታቸው ያልታወቁ ሳጥኖች በቁፋሮ ተገኙ በሚል የወጣውን ዘገባ ፋብሪካው አስተባበለ፡፡
ፋብሪካው በላከው የማስተባበያ ጽሑፍ፤ ለፋብሪካ ማስፋፊያ ሥራ አጥር ግቢው ውስጥ የነበረን አሮጌ ቤት የማፍረስ ሥራ ከመካሄዱ ውጪ የግንባታ ሥራ እያከናወነ አለመሆኑን ገልጾ ቤቱ ፈርሶ ፍርስራሹ ተጠራርጐ እስኪወገድ ድረስ የተገኙ ሳጥኖች የሉም ብሏል፡፡
ባለፈው አርብ ሐምሌ 22/2003 ዓ.ም. የጋዜጣው ሪፖርተርና ፎቶግራፈር በደረሳቸው ጥቆማ መሠረት ወደፋብሪካው በመሄድ ግቢ ውስጥ ከገቡ በኋላ በፐርሶኔል ኃላፊው እንዲወጡ በመደረጋቸው ከግቢው ውጪ በመሆን በቁፋሮው ተገኙ የተባሉትን ሳጥኖች በምስሉ እንደሚታየው በካሜራ ቀርውታል፡፡

Read 6453 times Last modified on Saturday, 13 August 2011 15:43

Latest from