በአክሱም ሁለት ሊቃነ ጳጳሳት በቁም እስር ላይ መሆናቸው ተሰማ
Created on 16 July 2026
በአክሱም ከተማ በቅርቡ በመኖሪያ ቤታቸው ላይ የተኩስ ጥቃት (የግድያ ሙከራ) የተፈጸመባቸው አቡነ ናትናኤል እና አቡነ አረጋዊ፣ በአሁኑ ወቅት ከመኖሪያ ቤታቸው መውጣትም ሆነ መግባት ተከልክለው በቁም እስር ላይ እንደሚገኙ የቅርብ ሰዎቻቸውን ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል።
ሊቃነ ጳጳሳቱ ቅዳሜ ዕለት ወደ ፖሊስ ጣቢያ