ጥቅምት 8/2018 ዓ.ም (ቅዳሜ ከ8:00 ጀምሮ)
ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል!
ነገረ መጻሕፍት
ተጋባዥ ጸሐፊ:-
ተስፋዬ መኮንን ባይለየኝ (ዶ/ር) /ተርጓሚ
የተመረጠው መጽሐፍ:-
ቀይ አንበሳ
“ለአቢሲኒያ ህይወቴን እሰጣታለሁ እንጂ አልሸጥላትም…” ኮ/ል አልኸንድሮ ዴል ባዬ (1928)
አዘጋጅና አቅራቢ:- እንዳለጌታ ከበደ
አሰናጅ:- ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ
የዝግጅት ቦታ:- FSS. አዳራሽ
(አድራሻ:- ቀበና፣ የካቶሊክ ኪዳነምሕረት ትምህርት ቤት ፊት ለፊት፣ ባማ ሕንጻ አጠገብ፣ FSS አዳራሽ)
የአድራሻችን Google Map link:-
ለበለጠ መረጃ:- 0976066720
0900651010
በቴሌግራም ቻናላችንም ቤተሰብ ይሁኑን:-
ከዚህ ቀደም የተደረጉ ፕሮግራሞችን ለመከታተል:-

