ሩሲያ ቤተሰቦች ልጆች እንዲወልዱ እያበረታታች ሲሆን፤ ለዚህም ሦስት ወይም ከዚያ በላይ ልጆች ለሚወልዱ ቤተሰቦች ብዙ ጥቅማጥቅሞችን አቅርባለች፡፡ ጥቅማጥቅሞቹ የሚከተሉትን ይጨምራሉ፡-
• እስከ 1 ሚሊዮን ሩብልስ የሚደርስ የገንዘብ ጉርሻ
• መኖሪያ ቤት መገንቢያ መሬት
• ነፃ የትራንስፖርት አገልግሎትና የት/ቤት ምገባ ለልጆች
• ነጻ የሕክምና አገልግሎቶች
• የመብራትና የነዳጅ ክፍያዎች ከቀረጥ ነፃና ቅናሽ
• ዓመታዊ የቤተሰብ ጉዞዎችና የእረፍት ጊዜያት
ይሄ ፖሊሲ ወደፊት ወላጅነትን ወደ ኢንቨስትመንት የሚቀይር ነው ተብሏል፡፡

