በፊልሙ ላይ 70 የሚያህሉ ተዋንያን የተሳተፉበት ሲሆን ሰለሞን ሙሄ ፣ መኮንን ላዕከ፣ ዘላለም ይታገሱ ፣ንጉሱ መልጌታ፣ፍቅረተ ደሳለኝ፣ ህይወት ጌታሁን፣ሰለሞን ተካ፣ችሮታው ከልካይ እና ሌሎች አንጋፍና ወጣት ተዋንያን ተሳትፈውበታል ።
Monday, 06 October 2025 09:41
3 ሚሊየን ብር የወጣበት መድረሻዬ ፊልም የፊታችን ጥቅምት 10 ይመረቃል
Written by Administrator
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና

