Monday, 06 October 2025 09:41

3 ሚሊየን ብር የወጣበት መድረሻዬ ፊልም የፊታችን ጥቅምት 10 ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

በፊልሙ ላይ 70 የሚያህሉ ተዋንያን የተሳተፉበት ሲሆን ሰለሞን ሙሄ ፣ መኮንን ላዕከ፣ ዘላለም ይታገሱ ፣ንጉሱ መልጌታ፣ፍቅረተ ደሳለኝ፣ ህይወት ጌታሁን፣ሰለሞን ተካ፣ችሮታው ከልካይ እና ሌሎች አንጋፍና ወጣት ተዋንያን ተሳትፈውበታል ።

Read 909 times