Wednesday, 03 September 2025 18:10

ሩሲያን ለመርዳት ሁሉንም ነገር እናደርጋለን - የሰሜን ኮሪያ ፕሬዚዳንት

Written by 
Rate this item
(0 votes)
የሰሜን ኮሪያ ፕሬዚዳንት ከፑቲን ጋር በቤጂንግ ባደረጉት ውይይት፣" ሩሲያን ለመርዳት ሁሉንም ነገር እናደርጋለን፤ ይሄንንም እንደ ወንድማዊ ግዴታ እንቆጥረዋለን።" ብለዋል።
ኪም ጆንግ ኡን፣ የሩሲያና የሰሜን ኮሪያ ግንኙነት በሁሉም መልኩ እየተጠናከረ ነው ሲሉም ጨምረው ገልፀዋል።
ፑቲን በበኩላቸው፤ የሰሜን ኮሪያ ወታደሮች በሩሲያ ኩርስክ ግዛት ከዩክሬን ጋር በተደረገው ፍልሚያ በጀግንነት ተዋግተዋል ሲሉ ተናግረዋል፡፡ ለዚህም ለመላው የሰሜን ኮሪያ ሕዝብ ምሥጋና አቅርበዋል፡፡
Read 469 times