Monday, 07 October 2024 12:13

አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ የኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት ሆነው ተሾሙ

Written by 
Rate this item
(4 votes)

የመክፈቻ ጉባኤያቸወን እያደረጉ ያሉት ሁለቱ ምክር ቤቶች የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ሲያገለግሉ የቆዩት አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴን በአምስት ድምጸ ተአቅቦ የኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት አድርገው ሰይመዋል።

ፕሬዝዳንቱ በምክር ቤቱ ቃለ መሀላ ፈጽመዋል።

Read 1053 times