ናፍቆት
ሰማዩ ቀልጦ
ይ
ን
ጠ
ባ
ጠ
ባ
ል
ብርሀን አፍሮ ይሽኮረመማል፣
ጨለማ ሆኗል፤
ውኃ ተገርፎ እሳት ያነባል፣
የምድር ገላ ይገሸለጣል፤
ጽልመት ጎምርቶ፣
ፍሬ ያፈራል የመርገምት እጽ ያጎነቁላል፤
አንቺ ሳትኖሪ፣
ይህን ይመስላል፡፡
(ሳሙኤል በለጠ-ባማ)
Published in
የግጥም ጥግ
ናፍቆት
ሰማዩ ቀልጦ
ይ
ን
ጠ
ባ
ጠ
ባ
ል
ብርሀን አፍሮ ይሽኮረመማል፣
ጨለማ ሆኗል፤
ውኃ ተገርፎ እሳት ያነባል፣
የምድር ገላ ይገሸለጣል፤
ጽልመት ጎምርቶ፣
ፍሬ ያፈራል የመርገምት እጽ ያጎነቁላል፤
አንቺ ሳትኖሪ፣
ይህን ይመስላል፡፡
(ሳሙኤል በለጠ-ባማ)