በግንቦት 29 ቀን 2012 እትም የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት ጥናት ነው በሚል በአዲስ አድማስ ጋዜጣ የወጣውና በኢትዮጵያ እስከ ህዳር 2013 ዓ.ም ድረስ ከ8.5 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ሊያዙ ይችላሉ፤ ከ26 ሺ በላይ ሰዎች ደግሞ በበሽታው ይሞታሉ የሚለው ዘገባ ኢንስቲቲዩቱን የማይመለከትና የተሳሳተ መረጃ ነው - ብሏል።
Saturday, 20 June 2020 10:58
የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት ዘገባው ተቋሙን የማይመለከትና የተሳሳተ ነው አለ
Written by Administrator
Published in
ዜና