Monday, 02 March 2020 00:00

የመዝገበ ቃላት ሽያጭ

Written by 
Rate this item
(6 votes)

በክስታኔ ጉራጌ ሕዝብ የልማት ማህበርና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ባሕሎች አካዴሚ በጋራ የተዘጋጀው የክስታንኛ፣
አማርኛና እንግሊዝኛ መዝገበ ቃላት በሽያጭ ላይ ይገኛል፡፡
ይህ የዛሬውም ሆነ መጪው ትውልድ ከታሪኩና ከባሕሉ ጋር አዛምዶ በዕለት ተዕለት ሕይወቱ እንዲጠቀምበት ለማስቻልና ቋንቋው
ዘላቂ ሕይወት እንዲኖረው በማሰብ የተዘጋጀው ክስታንኛ-አማርኛ- እንግሊዝኛ መዝገበ ቃላት በርካታ ጠቀሜታዎች ያሉት ሲሆን መሸጫ
ዋጋው ብር 300.00 ነው፡፡
ልደታ ክ/ከ ከከፍተኛው ፍ/ቤት ፊት ለፊት ኑር
ህንፃ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 6 ቢመጡ ያገኙታል፡፡
ስልክ፡- 0118 29 95 36
09 10 29 91 98
09 20 01 82 08
የማህበሩ ጽ/ቤት

Read 12042 times