በክርስቲያን አሸናፊ ዘማት የተዘጋጀው ‹‹ሴት ሀገር›› እንክብል ግጥሞች የተሰኘ መጽሐፍ ዓርብ መስከረም 2 3 ቀ ን 2 011 ዓ .ም ከ ቀኑ
1 0፡00 ሰዓት ጀምሮ 5 ኪሎ በሚገኘው በቅርስና ጥናት ባለስልጣን አዳራሽ አንጋፋ ደራሲያንና ስመጥር የኪነ ጥበብ ሰዎች በተገኙበት ይመረቃል፡፡
በሥነ ሥርዓቱ ላይ፡- ዶ/ር ንጉሴ ተፈራ፣ ወንድም ንጉሴ ቡልቻ፣ ደራሲ ጌታቸው በለጠ - እንዲሁም ገጣሚያኑ፡- ወንድዬ አሊ(አንጋፋው ገጣሚ) ረድኤት ተረፈ፣ ሰይፉ ወርቁ፣ በቃሉ ሙሉ፣ ምኒሊክ ብርሃኑ እንደሚገኙ ሰም እና ወርቅ ሚዲያና ኢንተርቴይመንት አስታውቋል፡፡
Tuesday, 01 October 2019 10:18
‹‹ሴት ሀገር›› እንክብል ግጥሞች ይመረቃል
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና