ጨለማ
ጨለማዬ
ነውሬን ሸክፎ
እርቃኔን አቅፎ
ሸሽጎ ደብቆ
አኑሮኝ ነበረ
ግና
ብርሀን ይሉት ጠላት
በጨለማዬ ላይ ብርሀኑን አብርቶ
ይኸው ጉድ ሆኛለሁ
ገመናዬ ሁሉ አደባባይ ወጥቶ፡፡
(ዳዊት ጸጋዬ)
ጨለማ
ጨለማዬ
ነውሬን ሸክፎ
እርቃኔን አቅፎ
ሸሽጎ ደብቆ
አኑሮኝ ነበረ
ግና
ብርሀን ይሉት ጠላት
በጨለማዬ ላይ ብርሀኑን አብርቶ
ይኸው ጉድ ሆኛለሁ
ገመናዬ ሁሉ አደባባይ ወጥቶ፡፡
(ዳዊት ጸጋዬ)