Saturday, 31 August 2019 12:16

መልዕክቶቻችሁ

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

የዲሞክራሲያዊ ማዕከላዊነት ነገር!

       “በአንድ ወቅት ለአሜሪካ ድምፅ (Voice of America) ኢንተርቪው እንዳትሰጡ ተብሎ በኢህአዴግ ተወስኖ ነበር፡፡
እኔ ደግሞ በጊዜው የአሜሪካ ድምጽ ዳይሬክተር የነበረ የማውቀው ጋዜጠኛ ኢንተርቪው ለማድረግ ጠቀየኝ፡፡ ቃለ ምልልሱ በመሬት ጉዳይ ላይ የሚያጠነጥን ባለ ሁለት ክፍል ነበር፡፡
እንዳጋጣሚ ሆኖ ከፍተኛ ተደማጭነት አግኝቶ ነበር፡፡ በኋላ አቶ መለስ ስብሰባ ጠሩና፣ በጉዳዩ ላይ ውይይት ተደርጎ፤ በማስጠንቀቂያ ታለፍኩ፡፡ የዲሞክራሲያዊ ማዕከላዊነት ነገር እንዲህ ነው…”
(የቀድሞው ጠ/ሚ ታምራት ላይኔ፤
ሰሞኑን ለዋልታ ከሰጡት ቃለ ምልልስ የተወሰደ)

Read 1338 times