ቤት
ቤት የለህም ወይ ብለው ይጠይቁኛል
አገር የሌለው ቤት ምን ያደርግልኛል?
2010
ውጊያ
እግዝአብሔር አሸነፈ ሦስት ሆኖ ገብቶ
ሰይጣን ግን ድል ሆነ ብቻውን ተዋግቶ
2011 ሰኔ ዳዊት ጸጋዬ
Published in
የግጥም ጥግ
ቤት
ቤት የለህም ወይ ብለው ይጠይቁኛል
አገር የሌለው ቤት ምን ያደርግልኛል?
2010
ውጊያ
እግዝአብሔር አሸነፈ ሦስት ሆኖ ገብቶ
ሰይጣን ግን ድል ሆነ ብቻውን ተዋግቶ
2011 ሰኔ ዳዊት ጸጋዬ