የሠዓሊ ጥበበ ተርፋ የሥዕል አውደርእይ ዛሬ እንደሚከፈት ለይላ የሥዕል አዳራሽ አስታወቀ፡፡ ዛሬ ከቀኑ 9 ሰዓት የሚከፈተው አውደርእይ ለሦስት ሳምንት የሚቆይ ነው፡፡ ሥዕል አድናቂዎች ከማክሰኞ እስከ እሁድ ከጧቱ አራት ሰዓት እስከ ምሽቱ 12 ሰዓት መመልከት እንደሚችሉም ለማወቅ ተችሏል፡፡
የሠዓሊ ጥበበ ተርፋ የሥዕል አውደርእይ ዛሬ እንደሚከፈት ለይላ የሥዕል አዳራሽ አስታወቀ፡፡ ዛሬ ከቀኑ 9 ሰዓት የሚከፈተው አውደርእይ ለሦስት ሳምንት የሚቆይ ነው፡፡ ሥዕል አድናቂዎች ከማክሰኞ እስከ እሁድ ከጧቱ አራት ሰዓት እስከ ምሽቱ 12 ሰዓት መመልከት እንደሚችሉም ለማወቅ ተችሏል፡፡