Sunday, 06 May 2012 15:03

የሰዓሊ ጥበብ ተርፋ የሥዕል አውደርእይ ዛሬ ይከፈታል

Written by  መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
Rate this item
(0 votes)

የሠዓሊ ጥበበ ተርፋ የሥዕል አውደርእይ ዛሬ እንደሚከፈት ለይላ የሥዕል አዳራሽ አስታወቀ፡፡ ዛሬ ከቀኑ 9 ሰዓት የሚከፈተው አውደርእይ ለሦስት ሳምንት የሚቆይ ነው፡፡ ሥዕል አድናቂዎች ከማክሰኞ እስከ እሁድ ከጧቱ አራት ሰዓት እስከ ምሽቱ 12 ሰዓት መመልከት እንደሚችሉም ለማወቅ ተችሏል፡፡

 

 

Read 1106 times Last modified on Sunday, 06 May 2012 15:06