በሻሸመኔ ከተማ ኪነጥበብ አፍቃሪዎች ተቋቁሞ የሥነጽሑፍ ዝግጅቶችን በማሰናዳት የሚታወቀው “ከአድማስ ፊት” የኪነጥበብ ማህበር፤ 36ኛ ዝግጅቱን ነገ ከሰዓት በኋላ በከተማዋ ባህል አዳራሽ ያቀርባል፡፡ በነገው የኪነጥበብ ዝግጅት ገጣሚ ኤፍሬም ስዩም እና የገመና 2 ተዋናይ ዮሐንስ ተፈራ ልምዳቸውን ያጋራሉ ተብሏል፡፡
በሻሸመኔ ከተማ ኪነጥበብ አፍቃሪዎች ተቋቁሞ የሥነጽሑፍ ዝግጅቶችን በማሰናዳት የሚታወቀው “ከአድማስ ፊት” የኪነጥበብ ማህበር፤ 36ኛ ዝግጅቱን ነገ ከሰዓት በኋላ በከተማዋ ባህል አዳራሽ ያቀርባል፡፡ በነገው የኪነጥበብ ዝግጅት ገጣሚ ኤፍሬም ስዩም እና የገመና 2 ተዋናይ ዮሐንስ ተፈራ ልምዳቸውን ያጋራሉ ተብሏል፡፡