በሻሸመኔ ከተማ ኪነጥበብ አፍቃሪዎች ተቋቁሞ የሥነጽሑፍ ዝግጅቶችን በማሰናዳት የሚታወቀው “ከአድማስ ፊት” የኪነጥበብ ማህበር፤ 36ኛ ዝግጅቱን ነገ ከሰዓት በኋላ በከተማዋ ባህል አዳራሽ ያቀርባል፡፡ በነገው የኪነጥበብ ዝግጅት ገጣሚ ኤፍሬም ስዩም እና የገመና 2 ተዋናይ ዮሐንስ ተፈራ ልምዳቸውን ያጋራሉ ተብሏል፡፡
Saturday, 28 April 2012 13:27
“ከአድማስ ፊት” ነገ ዝግጅቱን ያቀርባል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና