የጀርመን የባህል ተቋም ምስረታን 50ኛ ዓመት በማስመልከት ከቀረቡ ዝግጅቶች አንዱ የሆነው “ኮንቴምፖራሪ ዳንስ፤ ፕለይ ዊዝ ዘ ሴንስስ” የተሰኘ የዳንስ ትዕይንት ከትናንት ወዲያ ስድስት ኪሎ በሚገኘው የጀርመን ባህል ተቋም ቀረበ፡፡ በዝግጅቱ ላይ በደቡብ አፍሪካ ታዋቂ ከሆኑት የዳንስ ባለሙያዎች አንዱ የሆነው ሴሎ ፔሳ ተሳትፎበታል፡፡
የጀርመን የባህል ተቋም ምስረታን 50ኛ ዓመት በማስመልከት ከቀረቡ ዝግጅቶች አንዱ የሆነው “ኮንቴምፖራሪ ዳንስ፤ ፕለይ ዊዝ ዘ ሴንስስ” የተሰኘ የዳንስ ትዕይንት ከትናንት ወዲያ ስድስት ኪሎ በሚገኘው የጀርመን ባህል ተቋም ቀረበ፡፡ በዝግጅቱ ላይ በደቡብ አፍሪካ ታዋቂ ከሆኑት የዳንስ ባለሙያዎች አንዱ የሆነው ሴሎ ፔሳ ተሳትፎበታል፡፡