Print this page
Saturday, 28 April 2012 13:18

“ዝነኞቹ” ትያትር ሰኞ ይመረቃል

Written by  መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
Rate this item
(0 votes)

መዓዛ ወርቁ የፃፈችውና ዘካር ያስ ካሱ ያዘጋጀው “ዝነኞቹ” አዲስ ትያትር ሰኞ ማምሻውን በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ትያትርና ባህል አዳራሽ ይመረቃል፡፡ “ያልሆንከውን ለመሆን ስትሞክር ያለህን ታጣለህ” በሚል መልእክት በድንገት ዘፋኝ ሆኖ መውጫ ቀዳዳ ስለጠፋው ወጣት ታሪክ የሚታይበት ትያትርን ፈለቀ የማርውሃ አበበ፣ ታጠቅ ነጋሽ፣ ዋስይሁን በላይ፣ መሰረት መኮንን እና ማስረሻ ገብረማርያም ይተውኑበታል፡፡

Read 1324 times