የኢትዮጵያ ቀደምት ዕውቅ ዘፋኞችን ሥራዎች “ኢቶፒክስ” በሚል ስያሜ አሰባስበው ባስቀረፁት በፍራንሲስ ፋልሴቶ የተዘጋጀው “Abyssinia Swing” የተሰኘ የሙዚቃ መጽሐፍ በሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ ውይይት ይካሄድበታል፡፡ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት አምስት ኪሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ የሚካሄደውን ውይይት የሙዚቃ ባለሙያ ሰርፀ ፍሬስብሐት ነው፡፡
የኢትዮጵያ ቀደምት ዕውቅ ዘፋኞችን ሥራዎች “ኢቶፒክስ” በሚል ስያሜ አሰባስበው ባስቀረፁት በፍራንሲስ ፋልሴቶ የተዘጋጀው “Abyssinia Swing” የተሰኘ የሙዚቃ መጽሐፍ በሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ ውይይት ይካሄድበታል፡፡ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት አምስት ኪሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ የሚካሄደውን ውይይት የሙዚቃ ባለሙያ ሰርፀ ፍሬስብሐት ነው፡፡